Fana: At a Speed of Life!

ሺንዞ አቤ በመካከለኛው ምስራቅ ሃይል የማስፈር እቅድ እንዳላቸው በድጋሚ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በመካከለኛው ምስራቅ ሃይል የማስፈር እቅድ እንዳላቸው በድጋሚ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ የጃፓን መርከቦችን ደህንነት ለማረጋገጥ በስፍራው ሃይል የማስፈር እቅድ እንዳላቸው ገልጸዋል።…

ኢራን ለ2015ቱ የኒውክሌር ስምምነት እንደማትገዛ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢራን በፈረንጆቹ 2015 የኒውክሌር ስምምነት ላይ የተጣለውን ማንኛውንም እገዳ እንደማታከብር አስታውቃለች። ቴህራን በስምምነቱ ላይ ያላትን አቋም በገለጸችበት መግለጫ በምታበለጽገው ኒውክሌር መጠን ላይ ቅነሳ እንደማታደርግና ኒውክሌርን ለምርምርና…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከካቢኔ አባላት አባላት ጋር በመዲናዋ የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 27፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከካቢኔ አባላትና ከብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ጋር በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን ጎበኝተዋል። በዚህ ወቅትም መሰል የፕሮጀክት ስራዎችን በሁሉም ክልሎች ማስፋፋት በሚቻልባቸው…

ሰባት የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች በባዛሮች ጥራታቸውና ፈዋሽነታቸው ያልተረጋገጡ ምርቶችን ሲሸጡ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ሰባት የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች በባዛሮች ጥራታቸውና ፈዋሽነታቸው ያልተረጋገጡ ምርቶችን ሲሸጡ በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ስምንት ዓይነት ያህል የባህላዊ…

ህወሃት ከብልጽግና ፓርቲ ጋር እንደማይዋሃድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ለሁለት ቀናት ያካሄደውን አስቸኳይ ድርጅታዊ ጉባኤ አጠናቋል፡፡ በማጠቃለያው ባወጣው መግለጫም ከብልጽግና ፓርቲ ጋር የዓላማና የመስመር ልዩነት ስላለው እንደማይዋሃድ አስታውቋል። ከፌዴራል መንግስት…

የኢራቅ ፓርላማ የአሜሪካ ወታደሮች ከኢራቅ እንዲወጡ የሚያስችል ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢራቅ ፓርላማ በሀገሪቱ የሚገኙ የውጭ ሀገራት ወታደሮች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የሚያስችል ውሳኔ ሀሳብ አሳለፈ፡፡ ይህ ውሳኔ የመጣው የኢራን ብሄራዊ አብዮት ዘብ ጠባቂ ሃይል አዛዥ ጀኔራል ቃሴም ቃሴም ሱለይማኒ በአሜሪካ ሰው አልባ አውሮፕላን…

በቦረና ዞን ድሬ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ድሬ ወረዳ በዛሬው ዕለት በደረሰ የመኪና አደጋ የሰባት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ አደጋው የደረሰው ወደ ዲሎ ገበያ ሰዎችን አሳፍሮ በመጓዝ ላይ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ መኪና በመገልበጡ ነው፡፡ በዚህም የሰባት…

በፕሪምየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ መቐለ 70 እንደርታን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬ በተካሄደው 6 ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ  መቐለ 70 እንደርታን አሸንፏል። መቐለ 70 እንደርታን በአዲስ አበባ ስታዲየም ያስተናገደው ቅዱስ ጊዮርጊስ  2ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል። የቅዱስ ጊርጊስን…

አልሸባብ አሜሪካና ኬንያ በሚጠቀሙበት ወታደራዊ ጣቢያ ላይ ጥቃት ፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሊያ የሚንቀሳቀሰው የሽብር ቡድን አልሸባብ በደቡብ ምስራቅ ኬንያ አሜሪካና ኬንያ በጋራ በሚጠቀሙበት ወታደራዊ ጣቢያ ላይ ጥቃት ፈፀመ። አልሸባብ ጥቃቱን የፈፀመው በታዋቂው የባህር ዳርቻ ላሙ በሚገኘው ወታዳራዊ ጣቢያ ላይ መሆኑን የኬንያ ጦር…

በ100 ሺህዎች የሚቆጠሩ ኢራናዊያን በአሜሪካ የተገደሉትን ወታደራዊ መሪያቸውን አስከሬን ተቀብለዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ100 ሺህዎች የሚቆጠሩ ኢራናዊያን በአሜሪካ የሰው አልባ ጥቃት የተገደሉትን ወታዳራዊ መሪያቸውን ቃሴም ሱለይማኒን አስክሬን አደባባይ በመውጣት ተቀብለዋል፡፡ ኢራናዊያኑ በአህቫዝ እና በማሽሃድ አደባባዮች በመውጣት አሜሪካ ኢራቅ ውስጥ በፈፀመችው…