Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ለሰላሳ የህግ ታራሚወች ይቅርታ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍቢሲ) የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ለሠላሳ የህግ ታራሚወች ይቅርታ አደረጉ። በፕሬዚዳንቱ ውሳኔ ለሰላሳ የህግ ታራሚወች ይቅርታ መደረጉን የሃገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ምህረት ከተደረገላቸው መካከል የፖለቲካ ተሟጋቹ ፒተር ቢያር እና…

ብልፅግና ፓርቲ ምርጫው በዚህ አመት እንዲካሄድ ጠንካራ አቋም አለው – አቶ ብናልፍ አንዷለም

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የ2012 ብሄራዊ ምርጫ በያዝነው አመት እንዲካሄድ ጠንካራ አቋም መያዙን አስታውቋል። የፓርቲው የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ትናንት በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ እና በሀገራዊ ምርጫው ዙሪያ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን ማሳለፉንም ነው…

የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ትናንት ሲያካሂድ የነበረውን የመጀመሪያ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ አጠናቋል። ፓርቲው ከግንባር ወደ ውህድ ፓርቲ ከተሸጋገረ በኋላ ባካሄደው የመጀመሪያ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባም በተለያዩ…

የአማራ ክልል ባለሃብቶች ቀን በባህር ዳር ከተማ በውይይት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ባለሃብቶች ቀን በባህር ዳር ከተማ በውይይት ተከበረ። በውይይት መድረኩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ በአራቱ በግብርና ንዑስ ዘርፎች በሰብል ልማት፣ በእንስሳት ሃብት ልማት፣ በወተት ላም እርባታ እና በግብርና ማቀነባበር የተሰማሩ…

ጎተራ አካባቢ የሚገነባው የአሚባራ መንደር ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በመሃል አዲስ አበባ ጎተራ አካባቢ የሚገነባው የአሚባራ መንደር ግንባታ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በግንባታ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂር ታከለ ኡማን ጨምሮ፣ የኢፌዴሪ የኮንስትራክሽንና የከተማ ልማት…

የምስራቅ እዝ ለ3 ወራት ያሰለጠናቸውን ከ1 ሺህ 300 በላይ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ እዝ በማዕረግ እድገትና በአቅም ግንባታ ስልጠና ለሦስት ወራት ያሰለጠናቸውን ከ1 ሺህ 300 በላይ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት አስመርቋል። ለሦስት ወራት ሥልጠናቸውን ተከታትለው የተመረቁት የታችኛው የአመራር አባላት ሲሆኑ፥…

አሜሪካ ተጨማሪ 3 ሺህ ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ላከች

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ተጨማሪ 3 ሺህ ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምስራቅ መላኳን አስታውቃለች። ዋሽንግተን ተጨማሪ ወታደሮችን ወደ ስፍራው የላከችውም የኢራኑ ጀኔራል ቃሲም ሱሊማኒ በፕሬዚዳንት ትራምፕ ትዕዛዝ እንዲገደሉ ከተደረገ በኋላ በቀጠናው ውጥረት መንገሱን…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ73 መምህራን፣ ተማሪዎችና ሰራተኞች ላይ እርምጃ ወሰደ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ስራውን አስተጓጉለዋል ባላቸው 73 ተማሪዎች፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ላይ የተለያዩ እርምጃዎችን መውሰዱን አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር አስራት አጸደወይን እንደገለጹት፥ ከትምህርትና…

ህወሓት አስቸኳይ ድርጅታዊ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) አስቸኳይ ድርጅታዊ ጉባኤውን በመቐለ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው ከህወሓት መሰረታዊ ድርጅቶች የተወከሉ አባላት፣ ምሁራን፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ጥሪ የተደረገላቸው…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከታህሳስ 17 ቀን 2012 ዓም ጀምሮ የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው መሾማቸውን አስታውቋል። አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በኤርትራ…