Fana: At a Speed of Life!

የጋምቤላ፣ ቦንጋ እና አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማር ሂደቱ በሰላማዊ ሁኔታ መቀጠሉን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ፣ ቦንጋ እና አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ጥያቄዎች በተለያዩ ሀይሎች ሴራ እንዳይጠመዘዝ አስቀድመው በመስራታቸው የመማር ማስተማር ሂደቱ በሰላማዊ ሁኔታ መቀጠሉን አስታወቁ። ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሃይማኖት እና ብሄር ተኮር…

የግብርና ሚኒስቴር አርሶ አደሩ የሰበሰበውን የመኸር ምርት ከብክነት ጠብቆ እንዲያከማች አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ አደሩ ከማሳ ላይ የሰበሰበውን የመኸር ምርት ከብክነት ጠብቆ እንዲያከማች የግብርና ሚኒስቴር አሳሰበ። የግብርና ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ሳኒ ረዲ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ በ2011/ 12 የመኸር ወቅት በሰብል…

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጸጥታ ችግሮችን ለመፍታት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የጸጥታ ችግሮችን ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም ተናገሩ። ሚኒስትሯ በጉዳዩ ላይ በሰጡት መግለጫ በተደራጀ መልኩ ግጭቶች እንዲባባሱ የሚሰሩ አካላት ላይ…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንዲቀጥል መወሰኑን የንግድና ኢንስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሀገሪቱን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በተረጋጋ ሁኔታ እንዲቀጥል ለማስቻል ከታህሳስ 25 ቀን 2012 ዓ.ም እስከ ጥር 30 ቀን 2012…

ኢትዮጵያ በጎርፍ ለተጎዱ ሶማሊያዊያን  የመድሃኒት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጎርፍ ለተጎዱ ሶማሊያዊያን  የመድሃኒት እርዳታ አድርጋለች፡፡ ኢትዮጵያ ባለፈው ሳምንት በሶማሊያ ሂር ሸባሌ ክልል በበለደወይን አካባቢ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ሶማሊያዊያን ነው አስቸኳይ የነፍስ አድን እርዳታ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከታንጀብል ሆፕ ፋውንዴሽ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከታንጀብል ሆፕ ፋውንዴሽን ድርጅት መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ ሊሊ ዮሴፍ ጋር ተወያዩ። ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የፋውንዴሽኑ ተግባር ለቆሙለት አላማ ቁርጠኛ ከመሆኑም በላይ ጥሩ ውጤት እንደሚያስገኝ ገልጸዋል።…

በአማራ ክልል የተከሰተውን የነዳጅ እጥረት ለመቅረፍ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ የተከሰተውን የነዳጅ እጥረት ለመቅረፍ በህገ ወጥ መንገድ የሚሸጠውን ነዳጅ ለመከላከል መዘጋጀቱን አስታወቀ። የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ብርሃኑ ጣምያለው በክልሉ ባለፉት አምስት አመታት ውስጥ…

የአማራ ክልል ለ2 ሺህ 135 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ለ2 ሺህ 135 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ። ታራሚዎቹ በማረሚያ ቤት ቆይታቸው ባሳዩት ስነ ምግባር መሰረት ይቅርታ እንደተደረገላቸው የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ አስታውቋል። በዛሬው ዕለት ይቅርታ ከተደረገላቸው መካከል 2 ሺህ 87ቱ…