የጋምቤላ፣ ቦንጋ እና አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማር ሂደቱ በሰላማዊ ሁኔታ መቀጠሉን ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ፣ ቦንጋ እና አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ጥያቄዎች በተለያዩ ሀይሎች ሴራ እንዳይጠመዘዝ አስቀድመው በመስራታቸው የመማር ማስተማር ሂደቱ በሰላማዊ ሁኔታ መቀጠሉን አስታወቁ።
ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሃይማኖት እና ብሄር ተኮር…