ፋና ስብስብ 100 ኪሎ ግራም ክብደት ማንሳት የቻለው የ11 ዓመቱ ታዳጊ Tibebu Kebede Jan 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 100 ኪሎ ግራም ክብደት ማንሳት የቻለው የ11 ዓመቱ ሩሲያዊ ታዳጊ ብዙዎችን አስገርሟል፡፡ አብዛኛዎቹ ታዳጊዎች ትርፍ ጊዜያቸውን እነደ ቪዲዮ ጌም በመሳሰሉ መጫዎቻዎች ያሳልፋሉ። ከሩሲያ ገጠራማ ክፍል የተገኘው የ11 ዓመቱ ታዳጊ ቲሞፌይ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ ተጨማሪ 750 ወታደሮችን በመካከለኛው ምስራቅ ልታሰማራ ነው Tibebu Kebede Jan 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ባግዳድ የሚገኘው ኤምባሲዋ በሰልፈኞች ጥቃት ከደረሰበት በኋላ ተጨማሪ ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ልታሰማራ መሆኑን አስታውቃለች። አሜሪካ ባሳለፍነው እሁድ ዕለት በኢራን እንሚደገፉ በሚነገርላቸው እና በኢራቅ በሚንቀሳቀሱ የሂዝቦላህ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሀገራት አዲሱን 2020 ዓመት በተለያዩ ክብረ በዓላት ተቀብለዋል Tibebu Kebede Jan 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ታህሳስ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአለም ሀገራት የፈረንጆቹ 2020 አዲስ ዓመትን በደማቅ የርችት ትእይንቶች እና በተለያዩ የበዓል ድግሶች ተቀብለዋል። ኒውዝላንድ፣ አውስትራሊያ እና በርካታ ትናንሽ የፓስፊክ ደሴት ሀገራት አዲሱን ዓመት 2020ን በመቀበል ቀዳሚ ሀገራት ሲሆኑ፥…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኪም ጆንግ ኡን በሃገራቸው የኒውክሌር ፕሮግራም ላይ ጥለውት የነበረውን እገዳ ማንሳታቸውን አስታወቁ Tibebu Kebede Jan 1, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ፒዮንግያንግ አቋርጣው የነበረውን የኒውክሌር ፕሮግራም በአዲስ መልክ እንደምትጀምር አስታወቁ። ኪም ለተወሰነ ጊዜ አግደውት የነበረው የኒውክሌር ማበልጸግና የመካከለኛ ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤል ሙከራ በቅርቡ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ በሸራተን ሆቴል አካባቢ እየተገነባ የሚገኘውን የወንዝ ዳርቻ አረንጓዴ ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ Tibebu Kebede Jan 1, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በሸራተን ሆቴል አካባቢ እየተገነባ የሚገኘውን የሸገር የወንዝ ዳርቻ አረንጓዴ ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት…
የዜና ቪዲዮዎች አዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ ረቂቅ አዋጅ Tibebu Kebede Dec 31, 2019 0 https://www.youtube.com/watch?v=lZDpWEubMt8
የዜና ቪዲዮዎች የብልፅግና ፓርቲ እና የአዲስ አበባ የንግድ ማህበረሰብ ውይይት Tibebu Kebede Dec 31, 2019 0 https://www.youtube.com/watch?v=QHeXGo5FbB8
ቢዝነስ ኤክሳይዝ ታክስ ተጨምሯል የሚል የተሳሳተ ምክንያት አላስፈላጊ ዋጋ በሚጨምሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል Tibebu Kebede Dec 31, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኤክሳይዝ ታክስ ተጨምሮብናል የሚል የተሳሳተ ምክንያት በማቅረብ በምርቶች ላይ አላስፈላጊ ዋጋ የሚጨምሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እሸቴ አስፋው ገለፁ። በአንዳንድ የፍጆታ ሸቀጦች ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የባህር ዳር ፈለገ ህይወት ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በሙሉ አቅሙ አገልግሎት መስጠት እንዳልቻለ ገለፀ Tibebu Kebede Dec 31, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባህር ዳር የሚገኘው የፈለገ ህይወት ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በመሰረተ ልማት እና በህክምና ግብአቶች እጥረት ምክንያት በሙሉ አቅሙ አገልግሎት መስጠት እንዳልቻለ ገለፀ። ሆስፒታሉ ከተመላላሽ ህክምና ጀምሮ የካንሰር ህክምና፣ኩላሊት እጥበት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር ጥላዬ ጌቴ በፓሪስ የኢፌዴሪ ሚሲዮን በባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር የዩኔስኮ ምክትል ቋሚ መልዕክተኛ ሆነው ተመደቡ Tibebu Kebede Dec 31, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዶክተር ጥላዬ ጌቴ በፓሪስ የኢፌዴሪ ሚሲዮን በባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር የስራ ደረጃ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሳይንስ፣ የትምህርት እና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ምክትል ቋሚ መልእክተኛ ሆነው እንዲሰሩ ተመድበዋል። በዚህም መሰረት ዶክተር…