ኢትዮጵያ ያለባትን የብድር ጫና ለመቀነስ የንግድ ሚዛን መዛባትንና የሀገር ውስጥ ገቢ አሰባሰብን ማሳደግ እንደሚገባት ምሁራን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ያለባትን የብድር ጫና ለመቀነስ የንግድ ሚዛን መዛባትንና የሀገር ውስጥ ገቢ አሰባሰብን ማሳደግ እንደሚገባ የዘርፉ ምሁራን ገልጸዋል።
የአለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም አይ ኤም ኤፍ አፍሪካ ላይ ትኩረቱን አደርጎ ለመጨረሻ ጊዜ ባወጣው ሪፖርት…