Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ያለባትን የብድር ጫና ለመቀነስ የንግድ ሚዛን መዛባትንና የሀገር ውስጥ ገቢ አሰባሰብን ማሳደግ እንደሚገባት  ምሁራን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ያለባትን የብድር ጫና ለመቀነስ የንግድ ሚዛን መዛባትንና የሀገር ውስጥ ገቢ አሰባሰብን ማሳደግ እንደሚገባ የዘርፉ ምሁራን ገልጸዋል። የአለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም አይ ኤም ኤፍ አፍሪካ ላይ ትኩረቱን አደርጎ ለመጨረሻ ጊዜ ባወጣው ሪፖርት…

ኢትዮ ቴሌኮም የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን መደገፍ የሚያስችል የ16 ሚሊየን ብር ፕሮጀክት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የዕለት ወጫቸውን መሸፈን ለማይችሉ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን ለመደገፍ የሚያስችል የ16 ሚሊየን ብር ፕሮጀክት ይፋ ማድረጉን አስታወቀ። ፕሮጀክቱ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዚዳንቶች በተገኙበት…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብና በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክትር ዐቢይ አህምድ የፈረንጆቹን 2020 አዲስ ዓመት አስመልክቶ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብና በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት…

ዝቅተኛ የደመወዝ መጠንን ለመወሰን የሚያስችል የደመወዝ አወሳሰን ተቋመ እየተደራጀ ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዝቅተኛ የደሞዝ መጠንን ለመወሰን የሚያስችል የደሞዝ አወሳሰን ተቋመ እያደራጀ መሆኑን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚነሰቴር ገለጸ። በሀገሪቱ የአሰሪና ሰራተኛ ሀግ መሰረት የደሞዝ መጠን ለቀጣሪው አና ተቀጣሪው የተተወ ጉዳይ ነው። ሀጉ ውሳኔውን…

ቻይና እና ኢራን ስትራቴጂካዊ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ኢራን በመካከላቸው ያለውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማሳደግ መስማማታቸው ተገልጿል። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ሞሃመድ ጃቫድ ዛሪፍ በዛሬው ዕለት ከቻይና አቻቸው ዋንግ ይ ጋር በቤጂንግ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሀገራቱ…

በሊትር እስከ 40 ኪሎ ሜትር መጓዝ የምትችል ተሸከርካሪ በኢትዮጵያዊ ወጣት ተሰራች

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሊትር እስከ 40 ኪሎ ሜትር መጓዝ የምትችል ተሸከርካሪ በኢትዮጵያዊ ወጣት መሰራቱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ ነዋሪ የሆነው ታዳጊ አጃዬ ማጆር ተሸከርካሪዋን ከወዳደቁ ብረቶች እንደሰራት ተነግሯል፡፡…

ዓባይ ባንክ የ1 ሚሊየን ብር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትኬት መሸጡን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓባይ ባንክ የ1 ሚሊየን ብር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትኬት መሸጡን ገለፀ፡፡ ባንኩ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በጋራ መስራት ከጀመረ ወዲህ ደንበኖቹ የአውሮፕላን ትኬትን በቀላሉ በሞባይል ባንኪንግ እንዲያገኙ ማድረግ መቻሉን አስታውቋል።…

የአዲስ አበባ የብሄራዊ ስታዲየም ሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ በቅርቡ እንደሚጀመር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስራው ከ4 ዓመት በፊት የተጀመረው በኢትዮጵያ ግዙፍ የተባለውና በአዲስ አበባ እየተገነባ ያለው ብሄራዊ ስታዲየም የመጀመሪያው ምእራፍ የግንባታ ተጠናቆ፤ ሁለተኛ ምእራፍ ሥራ በቅርቡ እንደሚጀምር ተገለፀ።   በአዲስ አበባ ቦሌ አካባቢ…

በመዲናዋ ባለፉት ስድስት ወራት የታደሰው የንግድ ስራ ፈቃድ  ከእቅዱ አንፃር ዝግተኛ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 347 ሺህ የንግድ ስራ ፈቃዶችን ለማደስ ታቅዶ ማደስ የተቻለው 197 ሺህ 254 የንግድ ስራ ፈቃዶች መሆኑን  የአዲስ አበባ ንግድና ኢንዱስትሪ  ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ ንግድና ኢንዱስትሪ  ቢሮ የንግድ ስራ የንግድ…

በኢራቅ የሚገኘው የአሜሪካ  ኤምባሲ በተቃዋሚዎች ጥቃት ደረሰበት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012(ኤፍቢሲ) አሜሪካ በኢራን የሚደገፈው የኢራቅ ታጣቂ ሀይል የአየር ጥቃት በመፈፀሟ የተቆጡ ኢራቃውያን በባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅመዋል፡፡ ተቃዋሚዎቹ የኤምባሲውን  የውጨኛ ክፍል ጥሰው መግባታቸውን ተከትሎ የአሜሪካ ወታዳሮች ወደ…