በሞጣ ከተማ የእምነት ተቋማት ላይ ከደረሰው ጉዳት ጋር በተያያዘ የተለያዩ የሥራ ሃላፊዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞጣ ከተማ አስተዳደር ታህሣሥ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ከተፈጸመው የእምነት ተቋማት ቃጠሎ ጋር በተያያዘ የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡
በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ አስተዳደር በመስጅዶች፣ ቤተ ክርስቲያን እና ሱቆች ላይ የእሳት…