ዓለምአቀፋዊ ዜና በዚህ ዓመት በሊቢያ ቢያንስ 284 ዜጎች ሞተዋል-ተመድ Tibebu Kebede Dec 21, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2012(ኤፍቢሲ) በሊቢያ በዚህ አመት ቢያንስ 284 ሰዎች መሞታቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ይፋ ባደረገው ሪፓርት በሊቢያ የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተባባሰ መሆኑን ነው ያስታወቀው፡፡ በተመድ የሰብአዊ መብት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ለኢትዮጵያ የ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ Tibebu Kebede Dec 21, 2019 0 አዲስ አበባ፣ታህሳስ11፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ( አይ ኤም ኤፍ) ለኢትዮጵያ የ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ፡፡ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ሥራ አስፈፃሚ ቦርድ ያጸደቀው ይህ ድጋፍ የኢትዮጵያን ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ለመደገፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ የከተማ አስተዳደሩ ለጀመረው የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ Tibebu Kebede Dec 21, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2012(ኤፍቢሲ) አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ የከተማ አስተዳደሩ ለጀመረው የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር በመልካም ወጣት ፕሮጀክት ስም 10 ሚሊየን ብር ድጋፍ ኢንጅነር ታከለ ኡማ እና የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ በተገኙበት አስረክቧል፡፡ የመልካም ወጣት ፕሮጀክት የከተማ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ትራምፕ የአሜሪካ ወታደራዊ ‘የህዋ ኃይልን’ በይፋ ስራ አስጀመሩ Tibebu Kebede Dec 21, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ወታደራዊ ‘የህዋ ኃይልን’ በትናትንትናው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል፡፡ ዶናንል ትራምፕ እጅግ አስፈላጊ ነው ያሉትን ይህን የህዋ ሀይል በዋሽንግተን አቅራቢያ በሚገኝ የጦር ሰፈር ላይ ነው ስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ደም ሳይቃቡ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን መገንባት ያስፈልጋል – ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Dec 21, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት በሚሊኒየም አዳራሽ የአማራ እና የኦሮሞ ባለሃብቶች ኮሚቴ ባዘጋጁት የሰላም ኮንፈረስ ላይ ንግግር አድርገዋል። በዚህ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደዚህ አይነት መድረኮች እንዲዘጋጁ ድጋፍ ላደረጉ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ቦሪስ ጆንሰን ሃገራቸውን ከአውሮፓ ህብረት በጥር ወር መጨረሻ ለማስወጣት ያቀረቡት እቅድ በፓርላማ አባላቱ ጸደቀ Tibebu Kebede Dec 20, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታንያ ፓርላማ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ሃገራቸውን በመጭው ወር መጨረሻ ከህብረቱ ለማስወጣት ያቀረቡትን እቅድ ደገፉ። አባላቱ በረቂቁ ላይ በሰጡት ድምጽ እቅዱን 358 ለ234 በሆነ ድምጽ አዕድቀውታል። በአባላቱ ድጋፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ኮንፈረንስ በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሄደ Tibebu Kebede Dec 20, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሁላችንም የምትመች ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የሰላም ኮንፈረንስ በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሄደ። ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንሱ የተዘጋጀው በአማራ እና ኦሮሞ ባለሃብቶች ኮሚቴ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ተመስገን ጥሩነህ ከፈረንሳይና ፊንላንድ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Dec 20, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ፍሬድሪክ ቦንቴምስ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የላልይበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የጥገና ሂደት፣ የቱሪዝም እና የኢንቨስትመንት ጉዳዮች ላይ ትኩረት…
የዜና ቪዲዮዎች ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሳታላይቷን ወደ ህዋ አመጠቀች Tibebu Kebede Dec 20, 2019 0 https://www.youtube.com/watch?v=u-KFF6WZrxQ
ስፓርት አርቴታ አርሰናልን በአሰልጣኝነት ተረከበ Tibebu Kebede Dec 20, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙ እግር ኳስ ክለብ አርሰናል ሚካኤል አርቴታን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን አስታወቀ። ክለቡ የቀድሞ አማካዩን በዋና አሰልጣኝነት ለመቅጠር ለማንቼስተር ሲቲ በሚሰጠው የካሳ ክፍያ ዙሪያ ስምምነት ላይ መድረሱም ነው የተነገረው።…