Fana: At a Speed of Life!

የታገቱ ተማሪዎችን ጉዳይ የሚያጣራ ሶስት የምርመራ ቡድን ተቋቁሞ እየሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የታገቱ ተማሪዎችን ጉዳይ የሚያጣራ ሶስት የምርመራ ቡድን ተቋቁሞ እየሰራ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ጀኔራል ኮሚሽነር እንደሻው ጣሰው ተናገሩ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ አቶ ንጉሱ…

ባለስልጣኑ በ198 ሺህ ደንበኞች የሞባይል ስልኮች ላይ በተጫነ መተግበሪያ ዘመናዊ የቆጣሪ ንባብን ተግባራዊ እያደረገ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ198 ሺህ ደንበኞች የሞባይል ስልኮች ላይ በተጫነ መተግበሪያ ዘመናዊ የቆጣሪ ንባብን ተግባራዊ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ። አሰራሩ በመኖሪያ ቤቶች፣ የንግድ እና የመንግስት ተቋማት እና በሌሎች የውሃ…

ናሳ በጸሐይ ዙሪያ መረጃ የምታሰባስብ አዲስ መንኮራኩር ወደ ህዋ ሊልክ ነው  

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው የጠፈር ምርምር ተቋም (ናሳ) በጸሐይ ዙሪያ መረጃ የምታሰባስብ አዲስ መንኮራኩር ወደ ህዋ ሊልክ መሆኑን አስታውቋል። በናሳ እና በአውሮፓ ጠፈር ምርምር ተቋም በጋራ ወደ ህዋ የምታላከው መንኮራኩር የጸሃይን ሰሜን እና ደቡብ ዋልታ የሚያሳይ…

የመንገድ ትራፊክ ደህንነትን ማረጋገጥ የሚያስችል ሀገር አቀፍ የቁጥጥር ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ጥር 20፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር የመንገድ ትራፊክ ደህንነትን ማረጋገጥ የሚያስችል ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የቁጥጥር ስራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ በዚህም የተሽከርካሪ የደህንነት ቀበቶ አጠቃቀም፣ የፍጥነት ወሰን፣ ጠጥቶ ማሽከርከር፣ ዓመታዊ የተሽከርካሪ ምርመራ፣ ህጋዊ…

በመዲናዋ በግማሽ ዓመቱ ለ104 ሺህ ወጣቶች የስራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በግማሽ ዓመቱ ለ104 ሺህ ወጣቶች የስራ ዕድል መፈጠሩን የከተማዋ አስተዳደር የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው የስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸሙን በገመገመበት ወቅት ከ125 ሺህ በላይ ስራ ፈላጊዎችን…

ማንቼስተር ዩናይትድ እና ስፖርቲንግ ሊዝበን በብሩኖ ፈርናንዴዝ ዝውውር ተስማምተዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥር ወር የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ሊዘጋ ሁለት ቀናት ቀርተውታል። ክለቦችም ራሳቸውን ለማጠናከር በዝውውር መስኮቱ እየተሳተፉ ይገኛል። ለረጅም ጊዜያት የፖርቹጋላዊው አማካይ ብሩኖ ፈርናንዴዝ ፈላጊ ሆኖ የቆየው የእንግሊዙ ማንቼስተር…

የአውስትራሊያ ተመራማሪዎች የኮሮና ቫይረስን ሊፈጥሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውስትራሊያ ተመራማሪዎች የኮሮና ቫይረስን ከቻይና ውጭ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊፈጥሩ መሆኑን አስታወቁ። ተመራማሪዎቹ በሜልቦርን የቫይረሱን ቅጅ በቫይረሱ ከተጠቃ ሰው ናሙና በመውሰድ በድጋሚ ለመፍጠር እየሰሩ መሆኑን ገልጸዋል። የሚፈጠረውን ቫይረስ…