Fana: At a Speed of Life!

የከተማ አስተዳደሩ ለኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ የስታዲየም መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለቦች የስታዲየም መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ሰጠ። የስታዲየም እና የስፖርት ማዕከል መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታውን ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ…

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ከፍተኛ አፈጻጸም ማስመዝገቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ከፍተኛ አፈጻጸም ማስመዝገቡን የአለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ገለጸ። ለአንድ ሳምንት በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የተለያዩ የስራ ክፍሎችን ሲገመግም የቆየው የአለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት…

የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ዕቅድን ለማሳካት ተጨማሪ 20 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ዕቅድን ለማሳካት ተጨማሪ 20 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ እየሰራ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ መንግስት የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እቅዱን ለማሳካት ከአጋር ሀገራት የ10 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ያገኘ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስትር…

ብሪታኒያ የሁዋዌ 5ኛ ትውልድ ኔትወርክ በተወሰነ ገደብ ስራውን እንዲቀጥል ውሳኔ አሳለፈች

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሪታኒያ የቻይናው ሁዋዌ 5ኛ ትውልድ (5G) ኔትወርክ በተወሰነ ገደብ በሀገሯ ስራውን እንዲቀጥል ውሳኔ አሳለፈች፡፡ ውሳኔው የተላለፈው ብሪታኒያ ኩባንያውን እንድታግደው አሜሪካ ጫና እየፈጠረች ባለችበት ወቅት፡፡ ብሪታኒያ ውሣኔውን ያሳለፈችው…

አሜሪካና ኢራቅ ባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት አወገዙ

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ኢራቅ ሰሞኑን ባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ የተፈጸመውን የሮኬት ጥቃት አውግዘዋል። የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር አዴል አብዱል መሃዲ እና የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም…

ዶ/ር ቴድሮስ ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር በቤጂንግ ተገናኝተው ተወያዩ።   የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ ለመምከር…

በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ አራት ኢትዮጵያውያን በሀገር ውስጥ ምርመራ ነፃ መሆናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ አራት ኢትዮጵያውያን በሀገር ውስጥ ምርመራ ነፃ መሆናቸው የተረጋገጠ ሲሆን ለተጨማሪ ምርመራ ናሙናቸው ወደ ደቡብ አፍሪካ መላኩ ተገለፀ። የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዛሬ በሰጡት…

የማሽተት ችሎታን ማጣት በግል ግንኙነትና አካላዊ ጤንነት ላይ  ችግሮች ያመጣል -ጥናት

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብሪታኒያ በተጠና አዲስ ጥናት የማሽተት ችሎታቸውን ያጡ ሰዎች በግል ግንኙነታቸውና አካላዊ ጤንነታቸው ላይ ችግሮች ሊያጋጥማቸው እንደሚችል  ጥናት አመለከተ፡፡ የማሽተት ችሎታቸውን ያጡ ሰዎች የንፅህና ችግር ፣ የቀረበ ቅርርብ ፣ እና  አካላዊ ጤንነት…

ሴቶች ወደ ማረጥ ሲቃረቡ የድብርት ስሜት ያጋጥማቸዋል ተባለ-ጥናት

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ሴቶች ወደ ማረጥ ሲቃረቡ የድብርት ስሜት እንደሚያጋጥማቸው አንድ ጥናት አመለከተ፡፡ ጥናቱ እንዳመለከተው 40 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች የወር አበባ ማቋረጥ ወይም ማረጥ ሲያጋጥማቸው የድብርት ስሜት ያጋጥማቸዋል። ሴቶች ከማረጣቸው በፊት ባሉ ዓመታት…

በሰሜን ሸዋ ዞን በቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት የተገነባው ኢፋ ሰላሌ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት የተገነባው ኢፋ ሰላሌ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ።   በውጫሌ ወረዳ ቦሶቄ ጃቴ ቀበሌ ግንባታው ተጠናቆ አግልግሎት መስጠት የጀመረውን የሁለተኛ ደረጃ…