በ153 ሚሊየን ዶላር ወጪ ለሚገነባው የወራቤ ከተማ ኢንዱስትሪያል ፓርክ የቦታ መረጣ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 153 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጪ ለሚገነባው የወራቤ ከተማ ኢንዱስትሪያል ፓርክ የቦታ መረጣ ተከናውኗል።
የኢንዱስትሪ ፓርኩ በ300 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባ ሲሆን ፥ የግንባታ ስራውን ዩ ቺን የተሰኘ የቻይና ኩባንያ እንደሚያከናውነው የዞኑ…