Fana: At a Speed of Life!

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የስነ ምግባር ግድፈት በተገኘባቸው ተጨማሪ 52 ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የስነ ምግባር ግድፈት ተገኝቶባቸዋል ባላቸው ተጨማሪ 52 ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል። የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ታህሳስ 27ቀን 2012 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በዩኒቨርሲቲው በተከሰተው የፀጥታ ችግር ላይ በተሳተፉ…

በዓለም አቀፍ አቅራቢዎች በጨረታ ይፈፀም የነበረውን የስንዴ አቅርቦት ለመቀየር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት የግዥና ንብረት አስተዳደር አገልግሎት ኤጀንሲ በዓለም አቀፍ አቅራቢዎች በጨረታ ይፈፀም የነበረውን የስንዴ አቅርቦት ለመቀየር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። የአቅርቦት ሂደቱን ለማፋጠን የመንግስት ለመንግስት ግብይትን ተግባራዊ ለማድረግ…

ሚሃይል ሚሹስቲን የሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ያቀረቧቸውን ዕጩ ሹመት አጸደቀ። ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የህገ መንግስት ማሻሻያ ማድረግ እንደሚፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ…

የማህበራዊ ሚዲያ ትስስር ገጾችን አብዝቶ መጠቀም የታዳጊዎችን የአዕምሮ ጤና ይጎዳል – ጥናት

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ማህበራዊ የትስስር ገጾችን አብዝቶ መጠቀም በታዳጊዎች አዕምሮ ጤና ላይ ጉዳት እንደሚያስከትል አንድ ጥናት አመላከተ። በእንግሊዝ የተደረገና ከሰሞኑ ይፋ የሆነ አንድ ጥናት ከፍተኛ የሆነ የማህበራዊ ትስስር ገጽ አጠቃቀም ታዳጊዎችን ለአዕምሮ እድገት…

በሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለሚገኙ ጠንቃቃ አሽከርካሪዎች ዕውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለሚገኙ ጠንቃቃ አሽከርካሪዎች ዕውቅና መሰጠቱን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ጋር በጋራ በመቀናጀት በክልሉ ለሚገኙ…

የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበሩ ዝግጅት ማድረጉን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበሩ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ መከላከል ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ፥ የጥምቀት በዓልን…

የኮምፒውተሮችን ደህንነት መጠበቅ የሚያስችሉ ዘዴዎች

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚጠቀሙባቸው ኮምፒውተሮች ከአገልግሎት ጋር ተያይዞ ለተለያዩ ውስጣዊና ውጫዊ ጥቃቶች የመጋለጥ እድላቸው ሰፊ ነው። የኮምፒውተሮችን አጠቃላይ ባህሪ መረዳት፣ በየጊዜው ማሻሻልና መቀየር ያለባቸውን ስርዓቶች በማወቅ መረጃዎች እንዳይጠፉ ቅድመ ጥንቃቄ…

በቆዳ ኢንዱስትሪው ዘርፍ እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቆዳ ኢንዱስትሪው ዘርፍ እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ መንግስት የፖሊሲ ማሻሻያዎችን ጨምሮ ሌሎች ስራዎችን እየሰራ መሆኑ ተገለፀ። የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ባለቀለት ቆዳና የቆዳ ውጤቶች ማምረት ስራ ከተሰማሩ የውጭ ባለሃብቶች ጋር…

የ17 ዓመቱ የናሳ ተለማማጅ ከምድር በ1 ሺህ 300 የብርሃን አመት የምትርቅ አዲስ ፕላኔት አገኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካው የጠፈር ምርምር ተቋም (ናሳ) ውስጥ በተለማማጅነት የገባው የ17 አመቱ ታዳጊ ከምድር በ1 ሺህ 300 የብርሃን አመታት የምትርቅ አዲስ ፕላኔት አግኝቷል። ወልፍ ኩኪዬር የተባለው ይህ ተለማማጅ ታዳጊ ፕላኔቷን ወደ ናሳ በገባ በሶስተኛ ቀኑ…

ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በደህንነት ስጋት የወጡ ከ35 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመመለስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በደህንነት ስጋት የወጡ ከ35 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታ ለመመለስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ። በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተፈጠሩ ችግሮችን እንዲመረምር የተቋቋመው ኮሚቴ በ22 ዩኒቨርሲቲዎች…