መንግስት በፈታኝ ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ተከታታይነት ያለው እድገት ማስመዝገብ ችሏል – ፕሬዚዳንት አምባሳደር ታዬ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በፈታኝ ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ተከታታይነት ያለው እድገት በሁሉም ዘርፎች ማስመዝገብ መቻሉን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ገለጹ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ…