ብልፅግና ፓርቲ በጥቂት ዓመታት መልከ ብዙ ስኬቶች ዕውን ያደረገ ፓርቲ ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017(ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በጥቂት ዓመታት ውስጥ መልከ ብዙ ስኬቶችን ዕውን ማድረግ የቻለ ፓርቲ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ ገለጹ።
በሀሳብ…