በመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም አተገባበር ላይ የሚመክር መድረክ በባህር ዳር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም አተገባበር ላይ የሚመክር የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
በመድረኩ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን…