Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ከሱዳን የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ከሱዳን የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ቶም ፔሪሎ ጋር በፅህፈት ቤታቸው ዛሬ ተወያይተዋል። ሁለቱ ወገኖች በውይይታቸው÷ በአፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ በሆኑ ጉዳዮች እና በተለይም በሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ…

ከ16ኛ ፎቅ ወድቆ ከጭረት በስተቀር ጉዳት ያልገጠመው የ4 ዓመት ህፃን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) ኤንዞ የተባለ የ4 ዓመት ህፃን በፈረንሳይ ኦቤርቪለርስ በተባለ ሥፍራ ከ16ኛ ፎቅ ላይ ወድቆ ከአነስተኛ ጭረት በስተቀር ምንም ዓይነት ጉዳት ሳይደርስበት በተአምራዊ ሁኔታ መትረፉ እያነጋገረ ነው። ያልተለመደው ክስተት የተፈጠረው በማዕከላዊ…

ኢንዱስትሪ ፓርኮች የተሟላ መሠረተ-ልማት እንደተገነባላቸው አረጋግጠናል – ቻይናውያን ባለሀብቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች የተመለከትናቸው መሰረተ ልማቶች ለትርፋማ ኢንቨስትመንት መሰረት ናቸው ሲሉ የቻይና ከፍተኛ የመንግሥትና የቢዝነስ ልዑካ አባላት ገለጹ፡፡ ከቻይና የተለያዩ ግዛቶች የመጡ ከ90 በላይ የልዑኩ አባላት የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ…

ለሽብር ወንጀል መዘጋጀት ክስ የቀረበባቸው 14 ግለሰቦች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእነ መላክ ምሳሌ መዝገብ የሽብር ወንጀል ዝግጅት የተከሰሱ ከ20 ግለሰቦች መካከል 14 ተከሳሾች በቀረበባቸው የክስ ድንጋጌ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ፡፡ ቀሪ 6 ተከሳሾች ደግሞ በቀረበባቸው ክስ ላይ ወንጀል ስለመፈጸማቸው በዐቃቤ…

ትዕዛዝ አላከበሩም የተባሉ የፖሊስ የወንጀል ምርመራ ክፍል እና የእስረኞች አሥተዳደር ኃላፊዎች ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍርድ ቤት ትዕዛዝን አላከበሩም የተባሉ የፖሊስ የወንጀል ምርመራ ክፍል እና የእስረኞች አሥተዳደር ኃላፊዎች ተቀጡ፡፡ የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ነው። በቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ…

በሀገር ላይ ጉዳት ሊያደርሱ በሚችሉ ጉዳዮች ላይ በትኩረት በመስራት ውጤት መመዝገቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት በሀገር ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርሱ በሚችሉ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ በመስራት ውጤት መመዝገቡን ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ በበጀት ዓመቱ ወንጀል ነክ ጉዳዮችን መሠረት በማድረግ ባካሄደው ዝርዝር ፍተሻና የማጥራት 310 ከልዩ…

የዓለማችን ፈጣኗ አትሌት ሻ ካሪ ሪቻርድሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ ኦሊምፒክ ድል ያስመዘግባሉ ተብለው ግምት ከተሰጣቸው መካከል አትሌት ሻ ካሪ ሪቻርድሰን አንዷ ናት። በፈረንሳይ ፓሪስ እየተካሄደ በሚገኘው የ33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ውድድር ከፍተኛ የማሸነፍ ግምት የተሰጣት አሜሪካዊቷ አትሌት ሻ ካሪ…

ሠላምን ለማፅናት ርብርብ ሲደረግ ሌሎች ዕቅዶች በሚፈለገው ልክ አልተፈጸሙም – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላምና ጸጥታ ሥራን ለማስተካከል በወሰድነው ጊዜ ክልሉ ያቀዳቸውን ሌሎች ተግባራት በሚፈለገው ልክ አልፈጸመም ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለፁ፡፡ የክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና…

በአዲስ አበባና ር ጃው ከተማ መካከል የእህትማማችነት ግንኙነት ለመመስረት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ‹አዲስ አበባ እና የቻይናዋ ር ጃው ከተማ የእህትማማችነት ግንኙነት ለመመስረት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር አባይ እና የር ጃው ከተማ…

የቦሌ መንገድ የመዲናችን አዲስ አበባ የደመቀ የንግድ እና የዘመናዊ እንቅስቃሴ አገልግሎቶች ማዕከል ነው።

ወደቦሌ አለምአቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ እና ወደሌሎች የከተማዋ ክፍሎች ለሚደረግ ጉዞ ለተቀላጠፈ የትራንስፖርት ግልጋሎት የሚውል መስመርም ነው። በመንገዱ የሚገኙ የተለያዩ የቢዝነስ ማዕከላት፣ ሆቴሎች፣ ሬስቶራንቶች እና ሱቆች የሀገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኝዎችን ቀልብ የሚስቡ ናቸው። ለበለፉት…