ዓለም አቀፍ የማህበራዊ ፍትህ ቀንን አስመልክቶ ኢዜማ ከተለያዩ ዘርፎች ከተውጣጡ ተሳታፊዎች ጋር ውይይት እያደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፍ የማህበራዊ ፍትህ ቀንን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ /ኢዜማ/ ከተለያዩ ዘርፎች ከተውጣጡ ተሳታፊዎች ጋር ውይይት እያደረገ ነው።
የውይይት መድረኩ “ማህበራዊ ፍትህ መረጋጋት እና የጋራ እድገት ለተረጋገጠ ኢትዮጵያ”…