Fana: At a Speed of Life!

ለ160 ሺህ ዜጎች በሕጋዊ መንገድ የውጭ ሀገራት የሥራ ስምሪት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ባለፉት አምስት ወራት ከ160 ሺህ በላይ ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ወደተለያዩ የውጭ ሀገራት የሥራ ስምሪት ማድረጋቸውን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ። የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ ሰለሞን ሶካ እንዳሉት÷ ከተለያዩ ውጭ ሀገራት ጋር የሁለትዮሽ…

የብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በዓሉ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነትና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል…

በጋምቤላ ክልል ከጥቅምት ወር ጀምሮ የሠራተኞች ደመወዝ በአዲሱ ጭማሪ እንዲከፈል ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ከጥቅምት ወር ጀምሮ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ በአዲሱ ጭማሪ እንዲከፈል ተወሰኗል። የክልሉ መንግስት ካቢኔ በዛሬው ዕለት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎቸ ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ…

በ28 ሚሊየን ብር የተገነቡ መኖሪያ ቤቶች ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በሱማሌ ክልል ደጋሃቡር ከተማ በ28 ሚሊየን ብር የገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ነዋሪዎች አስረክቧል፡፡ በርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) እና…

 የሽብር ወንጀል የፈፀሙ ግለሰቦች እስከ 23 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሐረርጌ ዞን እና አካባቢው የሽብር ወንጀል በፈፀሙ ግለሰቦች ላይ ከ1 ዓመት ከ6 ወር እስከ 23 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተፈረደባቸው፡፡ በግለሰቦቹ ላይ የቅጣት ውሳኔው የተላለፈው በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ…

አትሌት ድርቤ  በግራንድ ስላም ትራክ ውድድር ለመሳተፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ድርቤ ወልተጂ የግል የውድድር መድረክ በሆነው የግራንድ ስላም ትራክ  ውድድር ላይ ለመሳተፍ የሚያስችል የኮንትራት ስምምነት ፈርማለች፡፡ በስምምነቱ መሰረት በ1 ሺህ 500 ሜትር  ርቀት ላይ በመወዳደር የምትታወቀው አትሌት ድርቤ በ2025…

በኢነርጂ ፍጆታ እና በልዩ ልዩ ክፍያዎች ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተግባራዊ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ200 ኪሎ ዋት ሠዓት በላይ በሚጠቀሙ ደንበኞች የፍጆታ ሂሳብ ላይ እና አዲስ ደንበኛ ማገናኘትን ጨምሮ ደንበኞች በሚፈፅሟቸው ልዩ ልዩ የአገልግሎት ክፍያዎች ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተግባራዊ መደረጉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡…

አቶ አደም ፋራህ በባሕር ዳር የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በባሕር ዳር ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም ጣና ዳር የሚገኘውን የጣና ማሪና ሪዞርት…

ቴክኖ ለኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ቁልፍ ሚና እያበረከተ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴክኖ ኢትዮጵያ ለኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ቁልፍ ሚና እያበረከተ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ቴክኖ “ኤ አይ” የተሰኘ አዲስ ቴክኖሎጂ ትናንት የተለያዩ የመንግስት አመራሮችና አጋር አካላት እንዲሁም የዘርፉ ባለሞያዎች በተገኙበት ይፋ…

በኦሮሚያ ክልል ከ800 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ እድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት አምስት ወራት ከ800 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ እድል መፈጠሩን የክልሉ የሥራ እድል ፈጠራና ክህሎት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ቶለሳ አጀማ እንደገለጹት÷ በበጀት ዓመቱ 2 ነጥብ 7 ሚሊየን…