በክልሉ የትምህርት ዘርፍ ማነቆዎችን ለመፍታት የተተገበረው ማሻሻያ ለውጥ እያሳየ መሆኑ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ዘርፍ ማነቆዎችን ለመፍታት ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው ማሻሻያ ለውጥ እያሳየ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ።
በክልሉ ''የትምህርት ጥራት እምርታ ለሁለንተናዊ…