Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ገነት ተሾመ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለፕሬዚዳንት ፑቲን አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ገነት ተሾመ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አቅርበዋል። ፕሬዚዳንት ፑቲን በዚህ ወቅት÷ ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራ የወዳጅነት ግንኙነት ያላት መሆኑን ገልጸዋል፡፡…

ፋኦ በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ የመጣውን ተጨባጭ ለውጥ ለማስቀጠል ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ የመጣውን ተጨባጭ ለውጥ ለማስቀጠል የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) ከአለም የምግብና እርሻ ድርጅት የምጣኔ ሃብት…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ከሕብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር በጋራ ጉዳዮች በተለይም በኢትዮጵያ እና አፍሪካ ሕብረት ግንኙነት…

ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ለውጥ አምጥታለች – የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የግብርና ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ለውጥ ማምጣቷን የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የግብርና ሚኒስትር ግሪጎር ሙታሻል ገለጹ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የግብርና ሚኒስትር ግሪጎር ሙታሻል ጋር ኢትዮጵያ እና…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የብሪክስ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር መስራች አባል ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የብሪክስ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር መስራች አባል መሆኑን አስታውቋል፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሩሲያ፣ ሕንድ እና ብራዚልን ጨምሮ ከብሪክስ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመሆን በጣምራ የብሪክስ ሀገራት…

የብሪክስ ጉባኤ ኢትዮጵያ ሰፊ አለም አቀፍ ግንኙነት መፍጠር የቻለችበት መድረክ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪክስ ጉባኤ ኢትዮጵያ ሰፊ አለም አቀፍ ግንኙነት መፍጠር የቻለችበት መድረክ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ ÷የአባል ሀገራት አምባሳደሮች፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች እና የሚዲያ አካላት በተገኙበት በካዛን በተካሄደው…

በመዲናዋ ደረጃቸውን የጠበቁ ተርሚናሎች ግንባታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃቸውን የጠበቁ እና ምቹ ተርሚናሎች ግንባታ እየተከናወነ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ገለፀ፡፡ ግንባታቸው ተጠናቅቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩ የአውቶቡስና የታክሲ ተርሚናሎች መኖራቸውም ተጠቁሟል።…

ሁሉም አካል አለኝ ያለውን አጀንዳ እንዲያቀርብ እየተሠራ ነው- ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የምክክር ሂደቱ ሁሉንም አሳታፊ ያደረገ እንደመሆኑ ሁሉም አካል አለኝ ያለውን ጥያቄ እንዲያቀርብ እየተሠራ መሆኑን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ57 ወረዳዎች በኮሚሽኑ የተለዩ የማኅበረሰብ ክፍል…

100 ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበል በቁጥጥር ስር ውሏል የተባለ የፌደራል ፖሊስ መርማሪ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉዞ እግድ አስነሳለሁ በማለት 100 ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበል በቁጥጥር ስር ውሏል የተባለው የፌደራል ፖሊስ መርማሪ ላይ ክስ ተመሰረተ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በተከሳሽ ዳዊት ሀይለማሪያም ወልደጊዮርጊስ ላይ…

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት ፕሮጀክትን ከከተማ ልማቶች ጋር ማጣጣም ያስፈልጋል – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት ፕሮጀክትን ከከተማ ልማቶች ጋር ማጣጣም እንደሚያስፈልግ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ አስገነዘቡ፡፡ አቶ አሕመድ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ ከተመራ የቻይና የቴክኒክ ቡድን ልዑክ ጋር በአዲስ አበባ…