Fana: At a Speed of Life!

በደሴ ከተማና አካባቢው ለሚገኙ ዓይነ ስውራን ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በደሴ ከተማና አካባቢው ለሚገኙ ዓይነ ስውራን ንባብን ጨምሮ ሌሎች እገዛዎችን የሚያደርግ "ኦርካም ማይ አይ" የተሰኘ ዓይነ መነፅር አበረከተ፡፡ ደሴ ከተማን ጨምሮ ከደቡብ ወሎ እና ሰሜን ወሎ ዞኖች ለተወጣጡ ከ650…

የክልሉ መንግሥት የልማት ድርጅቶች የሕዝቡን ተጠቃሚነት እንዲያጎለብቱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ የልማት ተግባራት ላይ ተሳትፏቸውን በማጠናከር የሕዝቡን ተጠቃሚነት እንዲያጎለብቱ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን አሳሰቡ። ምክትል ርዕሰ መሥተዳድሩ እንዳሉት÷ የልማት ድርጅቶች…

ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያዘጋጀችው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ዘላቂ የከተሞች ልማት ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ 2063" በሚል መሪ ሀሳብ የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም በዓድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በፎረሙ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ…

የሰላምና ጸጥታ ሥራዎችን በእቅድና በተደራጀ መንገድ መስራት ይገባ – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላምና ጸጥታ ሥራዎችን በእቅድ እና በተደራጀ መንገድ መስራት ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ከዞን እና ልዩ ወረዳ አመራሮችእንዲሁም ጸጥታ አካላት ጋር በክልሉ የሰላምና ጸጥታ…

በአማራ ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ 4 ቢሊየን ብር የሚገመቱ ተግባራት ተከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት እስካሁን 4 ቢሊየን ብር የሚገመቱ ተግባራት መከናወናቸውን የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ጋሻው ተቀባ እንዳሉት÷የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ የህብረተሰቡን…

የኢትዮጵያ እና ሊቢያን ግንኙነት በይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ቤጂንግ እየተካሄደ ከሚገኘው የአፍሪካ-ቻይና የሚኒስትሮች ጉባዔ ጎን ለጎን የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከሊቢያው አቻቸው አል ጣሂር አል ቦውር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም የሀገራቱን ግንኙነት በይበልጥ…

ዋልያዎቹ የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታቸውን ከታንዛኒያ ጋር ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2025 የሞሮኮ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመርያ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ታንዛኒያን ይገጥማል፡፡ ጨዋታው ምሽት 1 ሠዓት ላይ በታንዛኒያ ዳሬ ሰላም ቤንጃሚን ምካፓ ስታዲየም ላይ ይደረጋል። ዋልያዎቹ ትናንት በቤንጃሚን ምካፓ ናሽናል…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም ረገድ አበረታች ስራ እየሰራች መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የመንግሥታቱ ድርጅት ሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ ፖል አንቶኒ ሀንዲሊን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ምስጋኑ ÷ መንግስት በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋዎች…

የአዲስ አበባ ከተማን ስማርት ሲቲ ማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መዲናዋን ስማርት ሲቲ ለማድረግ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሽሩን…

ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮናን በአንደኛነት ያጠናቀቀዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከአፍሪካ በአንደኛነት ያጠናቀቀዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ በፔሩ ሊማ በተካሄደው 20ኛው ከ20 ዓመት በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተካፈለው የኢትዮጵያ…