የብልፅግና ፓርቲና የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ አጋርነት እያደገ መጥቷል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ እና የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ አጋርነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ።
አቶ…