Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል 8 ሺህ 843 መኖሪያ ቤቶች ለመምህራን ተሰጡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017(ኤ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች 8 ሺህ 843 መኖሪያ ቤቶች ተገንብተው ለመምህራን መሰጠታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ በክልሉ የትምህርት ጥራትን…

አሜሪካ ለታይዋን የምታደርገው ወታደራዊ ድጋፍ በእሳት እንደመጫወት ነው  – ቻይና

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ለታይዋን የምታደርገው ወታደራዊ ድጋፍ "በእሳት እንደመጫወት ነው” ስትል ከድርጊቷ እንዲትቆጠብ ቻይና አስጠነቀቀች። ቻይና ይህንን ያለችው አሜሪካ ለታይዋን  571 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ገንዘብ እና 295 ሚሊየን ዶላር…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን  በሱዳን አቻው ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ ውድድር (ቻን) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሱዳን አቻው 2ለ 0  ተሸንፏል፡፡ የሁለቱ ቡድኖች የቻን የመጨረሻ ዙር ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ ቀን 11 ሰዓት በሊቢያ ቤንጋዚ ቤኒና ማርትየርስ ስታዲየም…

ማንቼስተር ዩናይትድ ሲሸነፍ ቼልሲ ነጥብ ጣለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መረሐ ግብር ኦልድትራፎርድ ላይ ቦርንሞውዝን ያስተናገደው ማንቼስተር ዩናይትድ 3 ለ 0 ሲሸነፍ  ቼልሲ በኤቨርተን ነጥብ ጥሏል፡፡ አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ለቦርንሞውዝ…

የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት አካል የሆኑ የዲጂታል አገልግሎቶች ሥራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት አካል የሆኑና የሥራ ሥነ-ምህዳሩን ያሰፋሉ የተባሉ ሁለት የዲጂታል አገልግሎቶችን ሥራ አስጀምረዋል፡፡ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ አገልግሎት የጀመሩት…

የአሜሪካ የጦር ጄት በስህተት ተመትታ ወደቀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በልምምድ ላይ የነበረች የአሜሪካ ኤፍ/ኤ-18 ሆርኔት የጦር ጄት በቀይ ባህር አካባቢ በአሜሪካ ጦር ተመትታ መውደቋ ተነገረ፡፡ በጦር ጄቱ ውስጥ የነበሩ ሁለት አብራሪዎች የከፋ ጉዳት ሳይደርስባቸው መትረፋቸው የተነገረ ሲሆን÷ አንደኛው አብራሪ…

አትሌት መሠረት ደፋር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ሆና ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ28ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ተሳታፊዎች የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትን መርጠዋል። በዚህም 14 ወንድ እና 12 ሴት ለዕጩነት የቀረቡ ሲሆን÷ አትሌት መሰረት ደፋር፣ወ/ሮ ሳራ ሀሰን፣ ወ/ሮ አበባ የሱፍ፣ ኤፍራህ…

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች ህዝባዊ ሰልፎች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ምስራቅ ወለጋ፣ምስራቅ ሸዋ፣ምዕራብ ጉጂ፣ምስራቅ ቦረና ፣ቄለም ወለጋ እና በአርሲ ዞኖች ህዝባዊ ሰልፎች ተካሄዱ። የሰልፉ ተሳታፊዎች ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።…

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች ህዝባዊ ሰልፎች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ምስራቅ ወለጋ፣ምስራቅ ሸዋ፣ምዕራብ ጉጂ፣ምስራቅ ቦረና ፣ቄለም ወለጋ እና በአርሲ ዞኖች ህዝባዊ ሰልፎች ተካሄዱ። የሰልፉ ተሳታፊዎች ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል…

ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ የሰላም ስምምነት ፈፅመው በምክክሩ እንዲሳተፉ ጥሪ እናቀርባለን- ሰኚ ነጋሳ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ የሰላም ስምምነት ፈፅመው በሀገራዊ ምክክር መድረክ እንዲሳተፉ ጥሪ እናቀርባለን ሲሉ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ከፍተኛ አመራር ሰኚ ነጋሳ ገለፁ። የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት አባላት በምክክሩ እየተሳተፉ…