Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ባየርንሙኒክ ከፒኤስጂ እንዲሁም ስፖርቲንግ ሊዝበን ከአርሰናል የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ አምስተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ሲካሄዱ ባየርንሙኒክ ከፒኤስጂ እንዲሁም ስፖርቲንግ ሊዝበን ከአርሰናል የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2 ሠዓት ከ45 ላይ ስሎቫን ብራቲስላቫ ከኤሲሚላን እንዲሁም የቼክ ሪፐብሊኩ ስፓርታ ፕራግ ከአትሌቲኮ ማድሪድ ይጫወታሉ፡፡ በሌላ የጨዋታ መርሐ-ግብር ምሽት 5 ሠዓት አሊያንዝ አሬና ላይ ባየርንሙኒክ ከፒኤስጂ እንዲሁም ኢስታዲዮ ጆዜ አልቫላዴ ላይ የፖርቹጋሉ ስፖርቲንግ ሊዝበን ከአርሰናል የሚያደርጉት ፍልሚያ የምሽቱ…
Read More...

በፕሪሚየር ሊጉ ሃድያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ቡናን ሲያሸንፍ ኢትዮ ኤሌክትሪክና መቻል አቻ ተለያይተዋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ8ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሃድያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ቡናን ሲያሸንፍ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና መቻል አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ጨዋታውን ያደረገው ሃድያ ሆሳዕና በተመስገን ብርሃኑ ብቸኛ ግብ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ላይ የተደረገው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና…

ሞሃመድ ሳላህ ሊቨርፑል ኮንትራቱን ለማራዘም ጥያቄ ባለማቅረቡ ማዘኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብጻዊው ኮከብ ሞሃመድ ሳላህ ክለቡ ሊቨርፑል እስካሁን የኮንትራት ማራዘም ጥያቄ ባለማቅረቡ ማዘኑን አስታውቋል፡፡ የፈረኦኖቹ ንጉስ ለቢቢሲ በሰጠው አስተያየት ከሊቨርፑል ጋር ያለው የኮንትራት ውል በተያዘው ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ አንስቷል፡፡ ይሁን እንጂ ተጫዋቹ በሊቨርፑል እንዲቆይ ምንም አይነት የኮንትራት ማራዘሚያ…

አትሌት ሃምሳ አለቃ የወርቅ ውኃ ጌታቸው ለኢትዮጵያ መከላከያ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሃምሳ አለቃ የወርቅ ውኃ ጌታቸው ለኢትዮጵያ መከላከያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝታለች፡፡ በናይጀሪያ አቡጃ ከተማ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው 2ኛው የመላው አፍሪካ የጦር ኃይሎች ስፖርት ፌስቲቫል እንደቀጠለ ሲሆን÷ ኢትዮጵያን የወከለው የመቻል ስፖርት ክለብ አትሌቲክስ ቡድን በውድድሩ እየተሳተፈ ነው፡፡…

ሊቨርፑል ሳውዝሃምፕተንን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ወደ ሴንት ሜሪ ስታዲየም ያቀናው ሊቨርፑል ሳውዝሃምፕተንን 3 ለ 2 በማሸነፍ መሪነቱን ማጠናከር ችሏል፡፡ ለሊጉ መሪ ዶሚኒክ ዞቦስላይ እና ሞሃመድ ሳላህ ግቦቹን ሲያስቆጥሩ ለሳውዝሃምፕተን ከመሸነፍ ያልታደጋቸውን ግቦች አርምስትሮንግ እና ማቲያስ ፈርናንዴዝ ግቦቹን…

ሊቨርፑል ከሳወዝሃምፕተን እንዲሁም ማንቼስተር ዩናይትድ ከኢፕስዊች ጨዋታቸውን ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ 12ኛ ሳምንት የፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብሮች ዛሬም ቀጥለው ሲካሄዱ ሊቨርፑል ከሳወዝሃምፕተን እንዲሁም ማንቼስተር ዩናይትድ ከኢፕስዊች ታውን ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ቀን 11 ሰዓት ላይ ወደ ሴንት ሜሪ ስታዲየም አቅንቶ ሳውዝሃምፐተንን ይገጥማል፡፡ በሊቨርፑል በኩል አሌክሳንደር አርኖልድ፣…

ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው በቶተንሃም ሆትስፐር 4 ለ 0 ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትሃድ ስታዲየም ቶተንሃም ሆትስፐርን ያስተናገደው ማንቼስተር ሲቲ 4 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ የቶተንሃም ሆትስፐርን ግቦች ጀምስ ማዲሰን በ13ኛው እና 20ኛው (2) እንዲሁም ፔድሮ ፖሮ በ52ኛው ደቂቃ አስቆጥረዋል፡፡ በተጨማሪም አራተኛዋን ጎል ጆንሰን በ93ኛው ደቂቃ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል፡፡ በተከታታይ ሽንፈት…