Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

በዛሬ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ኔዘርላንድስ ትጠበቃለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ምሽት አንድ ሠዓት ላይ ሮማንያ ከኔዘርላንድስ (ሆላንድ) በአሊያንዝ አሬና ስታዲያም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ የዛሬው የጨዋታ መርሐ-ግብር ሲቀጥልም ምሽት አራት ሠዓት ላይ በሬድቡል አሬና ስታዲያም ኦስትሪያ ከቱርክ ይገናኛሉ፡፡ ምንም እንኳን የቅድመ ጨዋታ ግምቶች ኔዘርላንድስ እና ኦስትሪያ የማሸነፍ ዕድል እንዳላቸው ቢያመላክቱም ከተጋጣሚዎቻቸው ብርቱ ፈተና እንደሚጠበቅቻው ይገመታል፡፡ ቀደም ብለው በተካሄዱት የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች…
Read More...

ፈረንሳይ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ ፈረንሳይ ቤልጂየምን 1 ለ 0 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን መቀላቀሏን አረጋገጠች፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ቤልጂየማዊው ተከላካይ ያን ቬርቶገን በራሱ ላይ ባስቆጠራት ግብ ፈረንሳይ 1 ለ 0 አሸንፋለች፡፡ ቀደም ሲሉ በተረደጉ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ስዊዘርላንድ፣ ጀርመን እና ስፔን እ ወደ ቀጣዩ ዙር…

አፍሪካውያኖቹ በስፔን ብሔራዊ ቡድን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጋናውያን ቤተሰቦች የተወለደው ኒኮ ዊሊያምስ እንዲሁም ከኢኳቶሪያል ጊኒ እና ሞሮኮ የዘር ግንድ ካላቸው ቤተሰቦች የተገኘው ላሚን ያማል በአውሮፓ ዋንጫ ከስፔን ብሄራዊ ቡድን ጋር ድንቅ ጊዜን እያሳለፉ ይገኛሉ፡፡ በትናንት ምሽት ስፔን ጆርጂያን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ የጎል ልዩነት ባሸነፈችበት ጨዋታ ኒኮ ዊሊያምስ አንድ ጎል…

በአውሮፓ ዋንጫ ፈረንሳይ ከቤልጂየም የሚያደርጉት የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ቀጥሎ የሚካሄድ ሲሆን ፈረንሳይና ቤልጂየም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በዚህ መሰረትም ምሽት 1 ሰዓት ላይ ፈረንሳይ እና ቤልጂየም በዱሲልዶርፍ አሬና ስታዲየም የሚያደርጉት ጨዋታ…

በፕሪሚየር ሊጉ መቻል አዳማ ከተማን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መቻል አዳማ ከተማን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የመቻልን የማሸነፊያ ግቦች ሽመልስ በቀለ፣ አህመድ ረሺድ (በራስ ላይ) እና በረከት ደስታ አስቆጥረዋል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም መቻል ለዋንጫ የሚያደርገውን ፉክክር ማጠናከር ችሏል፡፡ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግን የደረጃ ሰንጠረዥ ኢትዮጵያ ንግድ…

በአርባምንጭ ከተማ የፊፋንና ካፍን ደረጃ የጠበቀ ስታዲየም ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፊፋን እና የካፍን ደረጃ የጠበቀ ስታዲየምና የሕዝብ በዓላት ማክበሪያ በአርባምንጭ ከተማ ሊገነባ ነው። “ሲሲሲሲ” የተሰኘው የቻይና ተቋራጭ እና “ስታድያ’ የምህንድስና ሥራዎች አማካሪ አክሲዮን ከአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ጋር የአርባምንጭ ሁለገብ ስታዲየም የግንባታ ውል ተፈራረመዋል። የጋሞ ዞን…

የሸነን አፍሪካ አህጉር አቀፍ የፋሽን፣ የቱሪዝምና ስፖርት ፌስቲቫል ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው አህጉር አቀፍ የፋሽን፣ የቱሪዝም እና የስፖርት ፌስቲቫል ለተከታታይ 3 ቀናት ሲካሄድ ቆይቶ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ተጠናቅቋል። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳን ጨምሮ የዘርፉ ሚኒስትር ዴዔታዎችና ሌሎች የሥራ ሃላፊዎች በማጠቃለያ መርሐ ግብሩ ላይ ታድመዋል። በፌስቲቫሉ ሀገር…