ስፓርት
በ800 ሜትር ሴቶች የግማሽ ፍፃሜ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አለፉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛ ቀኑን በያዘው 19ኛው የዓለም የቤት ዉስጥ ሻምፒዮና በ800 ሜትር ሴቶች ግማሽ ፍፃሜ የተሳተፉ ሁለቱም አትሌቶች ለነገው የፍፃሜ ውድድር አልፈዋል።
ከምድብ አንድ አትሌት ፅጌ ድጉማ በ1 ደቂቃ ከ58 ሰከንድ ከ38 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት የግሏን ምርጥ ሰዓት በማስመዝገብ ውድድሩን በቀዳሚነት አጠናቅቃለች፡፡
ከምድብ ሁለት አትሌት ሀብታም አለሙ በ1 ደቂቃ ከ58 ሰከንድ ከ59 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት 2ኛ በመውጣት ውድድሩን ማጠናቀቅ ችላለች፡፡…
Read More...
በዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ማጣሪያውን አለፉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግላስጎ እየተካሄደ በሚገኘው 19ኛው የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተወዳደሩባቸው የተለያዩ እርቀቶች ወደ ቀጣዩ ዙር አልፈዋል፡፡
በዚሁ መሠረት÷ በ1 ሺህ 500 ሜትር ሴት ማጣሪያ ከምድብ አንድ ፍሬወይኒ ኃይሉ 1ኛ፣ ከምድብ ሦስት ድርቤ ወልተጂ 1ኛ እንዲሁም ከምድብ አራት ብርቄ ኃየሎም 2ኛ…
በዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ማጣሪያውን በቀዳሚነት አለፉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግላስጎ የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና የ800 ሜትር ማጣሪያ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያየ ምድብ ማጣሪያውን አልፈዋል፡፡
ከምድብ አንድ አትሌት ሀብታም ዓለሙ እንዲሁም ከምድብ አራት ጽጌ ዱጉማ 2 ደቂቃ ከ50 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት ውድድሩን በቀዳሚነት በማጠናቀቅ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፈዋል፡፡
በሌላ በኩል ምሽት…
17ኛው የሞሐ ግማሽ ማራቶን ውድድር የፊታችን እሑድ ይካሔዳል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የሞሐ ግማሽ ማራቶን ውድድር የፊታችን እሑድ ከጠዋት 1፡00 ጀምሮ እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡
ውድድሩ መነሻው ሰሚት አደባባይ መድረሻው ደግሞ ሰሚት ለስላሳ ፋብሪካ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
በውድድሩ ከ17 ክለቦች የተውጣጡ በ1ኛ ዲቪዚዮን 102 አትሌቶች በ2ኛ ዲቪዚዮን 87…
በ13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች 149 ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፋሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋና አክራ በሚካሄደው 13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች 149 ኢትዮጵያውያን አትሌቶች እንደሚሳተፉ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት÷የመላ አፍሪካ ጨዋታ አፍሪካውያን ወንድማማቾች የሚገናኙበት ከመሆኑ ባሻገር የሀገራችን ባህልና ስፖርት የሚተዋውቅበት መድረክ…
ፖል ፖግባ ለ4 ዓመታት ከእግር ኳስ ጨዋታ ታገደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖል ፖግባ ከአበረታች ንጥረ ነገር (ዶፒንግ) ጋር በተያያዘ ለአራት ዓመታት ከእግር ኳስ ጨዋታ ታግዷል፡፡
ፈረንሳዊው አማካይ አበረታች ንጥረ ነገር መውሰዱ በመረጋገጡ ነው ለ4 ዓመታት ከየትኛውም ዓለም አቀፍ እግር ኳስ ጨዋታ የታገደው፡፡
በዚህም ፖል ፖግባ እስከ ፈረንጆቹ 2027 ድረስ…
በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ወደ ግላስጎው አቀና
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ19ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሚካፈለው የኢትዮያ ልዑክ ወደ ግላስጎው አቀና፡፡
19ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከፈረንጆቹ መጋቢት 1 እስከ 3 ቀን 2024 በግላስጎው እንደሚካሄድ ይታወቃል፡፡
ኢትዮጵያን ወክሎ በውድድሩ ለሚካፈለው የልዑካን ቡድንም ዛሬ ዕኩለ ቀን ላይ በቦሌ ዓለም…