Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሊድስ ዩናይትድ እና ሌሲስተር ሲቲ ወደ ታችኛው ሊግ ወረዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሊድስ ዩናይትድ እና ሌሲስተር ሲቲ ወደ ታችኛው ሊግ ወርደዋል። በሊጉ የመጨረሻ ሳምንት መርሐ ግብር ሌሲስተር ከዌስትሀም ጋር ተጫውቶ 2 ለ 1 ሲያሸንፍ ሊድስ በቶተንሀም 4 ለ 1 ተሸንፏል። በሜዳው ከበርንማውዝ የተጫወተው ኤቨርተን ደግሞ 1 ለ 0 አሸንፏል። ውጤቱን ተከትሎም ኤቨርተን በመጨረሻው ሳምንት በፕሪሚየር ሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል። በአንጻሩ ሊድስ እና ሌሲስተር ቀደም ብሎ መውረዱን ያረጋገጠውን ሳውዝሃምተንን ተከትለው ወደ ታችኛው ሊግ ወርደዋል።
Read More...

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬደዋ ከተማ ፋሲል ከነማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ድሬደዋ ከተማ ፋሲል ከነማን አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ድሬደዋ ከተማ ፋሲል ከነማ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የድሬደዋ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች መሃመድ አብዱላጢፍ በ22ኛው እና ቻርልስ ሙሲጌ…

የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በዛሬው ዕለት በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር እና በጅግጅጋ ከተማ አስተዳደር የተዘጋጀው ውድድሩ÷''ለሀገር ሰላም እሮጣለሁ" በሚል መሪ ቃል ነው የተካሄደው፡፡ በመርሐ ግብሩ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ፣ የሶማሌ ክልል ም/ርዕሰ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሐዋሳ ከተማ እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ26ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር የሁለተኛ ቀን ውሎ የመጀመሪያ ጨዋታ ሐዋሳ ከተማ እና መቻል አንድ አቻ ተለያይተዋል። በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ተባረክ ሄፋሞ ከእረፍት መልስ በ46ኛው ደቂቃ ባስቆጠራት ግብ ሐዋሳ ከተማን መሪ አድርጎ ነበር። ይሁን እንጂ ምንተስኖት አዳነ በ97ኛው…

የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጠባቂው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል፡፡ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 በ26ኛ ሳምንት ዛሬ ሊካሄድ የነበረው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በሃዋሳ ከተማ ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በጣለው ከባድ ዝናብ ሜዳው ጨዋታውን ማካሄድ እንደማይችል የጨዋታ…

ካንሰርን ድል ከመስንሳት  እስከ ክለብ ባለውለታነት – ሰባስቲያን ሃለር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የዌስትሃም ዩናይትድ እና የአያክስ አምስተርዳምስ አይቮሪኮስታዊው አጥቂ ሰባስቲያን ሃለር የጀርመኑን ክለብ ቦርሺያ ዶርተሙንድ ከተቀላቀለ በኋላ በሀምሌ ወር 2022 የቴስቲኩላር ካንሰር ህመም አጋጥሞት ነበር፡፡ ለህመሙ ከሚሰጠው ሳይንሳዊ ትንታኔ እና በእግርኳስ ተጫዋቾች ላይ ከሚፈጥረው የአካል ብቃት ተፅዕኖ አንፃር…

በፕሪሚየር ሊጉ 25ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር የተላለፉ የዲሲፕሊን ቅጣቶች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ በ25ኛ ሳምንት በተካሄዱ ጨዋታዎች የተለያዩ የዲሲፕሊን ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡ በሃዋሳ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም በተደረጉ የመርሐ ግብሩ ጨዋታዎች አራቱ በመሸናነፍ ሲጠናቀቁ ÷ ቀሪ አራቱ ደግሞ በአቻ ውጤት ተጠናቅቀዋል፡፡ 20 ግቦች በ17 ተጫዋቾች የተቆጠሩ…