Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ሊዮኔል ሜሲ የፒ ኤስ ጂ ቆይታውን ለማራዘም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲናዊው ኮከብ ሊዮኔል አንድሬስ ሜሲ የፈረንሳዩ ፒ ኤስ ጂ ቆይታውን ለአንድ ዓመት ለማራዘም ከክለቡ ጋር ስምምነት ላይ መድረሱ ተሰማ፡፡ በሣምንቱ መጀመሪያ የስፔኑ ክለብ ባርሴሎና ፕሬዚዳንት ጆአን ላፖርታ÷ “ሜሲ 21 ዓመታትን ወዳሳለፈበት የቀድሞ ክለቡ ባርሴሎና ቢመለስ ደስ ይለኛል” ማለታቸውን ተከትሎ የሜሲ ጉዳይ ከባርሴሎና ጋር ቢያያዝም እንደማይሔድ መረጋገጡን ቢቢሲ ስፖርት ያወጣው መረጃ አመላክቷል፡፡ በፒ ኤስ ጂ የእግር ኳስ ዳይሬክተር ሉዊስ ካምፖስ እና ሊዮኔል ሜሲ አባት…
Read More...

የአትሌት ያለምዘርፍ የኋላው የ10 ኪሎ ሜትር ክብረወሰን ፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትሌት ያለምዘርፍ የኋላው የ10 ኪሎሜትር ክብረ ወሰን በዓለም አትሌቲክስ እውቅና ተሰጥቶታል። አትሌት ያለምዘርፍ በስፔን ካስቴሎን የ10 ኪሎ ሜትር ውድድርን በማሸነፍ አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን ማስመዝገቧ ይታወሳል። ክብረ ወሰኑ በኬኒያዊቷ ጆሴሊን ጄፕኮስጊ በ29 ደቂቃ ከ43 ሰከንድ ተይዞ የነበረ ሲሆን ያለምዘርፍ…

ለቻን ውድድር ለ28 ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ሀገራት ሻምፒዮንሺፕ (ቻን) ለሚያደርገው ተሳትፎ ዝግጅት ለ28 ለተጫዋቾች ጥሪ ተደርጓል። አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከዚህ ቀደም 42 ተጫዋቾችን ያካተተ ጊዜያዊ የተጫዋቾች ጥሪ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡ ሆኖም በድሬዳዋ እየተካሄደ በሚገኘው የፕሪሚየር ሊግ ውድድር ላይ ተገኝተው የተጫዋቾችን…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለገጣፎ ለገዳዲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለገጣፎ ለገዳዲን 4 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈ፡፡ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ኢስማኤል ኦሮ አጉሮ ሁለት ግብችን ሲያስቆጥር÷ ፍሪፖንግ ሜንሱ እና ቸርነት ጉግሳ ቀሪ ግቦችን አስቆጥረዋል። ኢስማኤል ኦሮ አጉሮ ጨዋታው በተጀመሪ በ9ኛው ሰከንድ ላይ ግብ በማስቆጠር የፕሪሚየር ሊጉን…

በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ከተማ ድል ቀንቶታል። ዛሬ ከድሬዳዋ ከተማ ጋር የተጫወተው አዳማ ከተማ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ለአዳማ ከተማ ቢኒያም አይተን ዊሊያም ሰለሞን የድል ጎሎቹን አስቆጥረዋል።

የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን በቦነስ አይረስ የጀግና አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ዋንጫ አሸናፊዋ አርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን በዋና ከተማዋ ቦነስ አይረስ የጀግና አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ አርጀንቲና ከትናንት በስቲያ በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ፈረንሳይን በመለያ ምት አሸንፋ ባለ ድል መሆኗ ይታወሳል። የአርጀንቲና የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ቡድን ዛሬ ንጋት ላይ ቦነስ አይረስ ሲደርስ፥ ብዙ ህዝብ…

ካሪም ቤንዜማ ከብሄራዊ ቡድን ራሱን ማግለሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳዊው አጥቂ ካሪም ቤንዜማ ከብሄራዊ ቡድን ራሱን ማግለሉን ይፋ አድርጓል፡፡ የ2022 ባሎን ደ ኦር አሸናፊው ካሪም ቤንዜማ በአሰልጣኝ ዲዲየር ዴሻምፕ ስብስብ ውስጥ ቢካተትም በዓለም ዋንጫው ጅማሮ ባጋጠመው ጉዳት ከውድድሩ ውጭ መሆኑ ይታወሳል፡፡ ተጫዋቹ በትዊትር ገፁ ባሰፈረው መልዕክትም፥ በግሉ ለደረሰበት ስኬት…