ስፓርት
ቪያሪያል የቶማስ ፓርቴን ዝውውር አጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቪያሪያል የአርሰናል የመሀል ሜዳ ተጫዋች የነበረው የቶማስ ፓርቴን ዝውውር አጠናቅቋል።
ቪያሪያል የ32 ዓመቱን የቀድሞ የመድፈኞች ተጫዋች ቶማስ ፓርቴ በነጻ ዝውውር የግሉ ማድረግ ችሏል።
ጋናዊው ተጫዋች በነጻ ዝውውር የስፔኑን ክለብ የተቀላቀለ ሲሆን÷ ለሁለት ዓመታት የሚያቆየውን ኮንትራት መፈራረሙን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡
በፈረንጆቹ 2020/21 የውድድር ዓመት ከአትሌቲኮ ማድሪድ ወደ አርሰናል የተዘዋወረው ፓርቴ 167 ጨዋታዎችን ለመድፈኞቹ አድርጓል፡፡
የስፔኑ ክለብ ቪያሪያል…
Read More...
ጀምስ ማዲሰን ለበርካታ ወራት ከሜዳ እንደሚርቅ ተረጋገጠ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቶተንሀም ሆትስፐር አማካይ ጀምስ ማዲሰን ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት ለበርካታ ወራት ከሜዳ እንደሚርቅ ክለቡ አረጋግጧል፡፡
ተጫዋቹ ባጋጠመው ጉዳት ከስድስት እስከ ሰባት ወራት ከሜዳ ሊርቅ ይችላል ተብሏል፡፡
የ28 ዓመቱ እንግሊዛዊ ጉዳቱ ያጋጠመው ከቀናት በፊት ቶተንሃም ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ባደረገው የቅድመ ውድድር…
ቲሞቲ ዊሃ ማርሴን ተቀላቀለ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ እግር ኳስ ኮከቡ ጆርጅ ዊሃ ልጅ ቲሞቲ ዊሃ የፈረንሳዩን ክለብ ኦሎምፒክ ደ ማርሴን በይፋ ተቀላቅሏል፡፡
የአሜሪካ ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጫዋች ቲሞቲ ዊሃ ከጣሊያኑ ክለብ ጁቬንቱስ ወደ ኦሎምፒክ ደ ማርሴ አምርቷል፡፡
የ25 ዓመቱ ተጫዋች በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ለጁቬንቱስ ባደረጋቸው 30 የጣሊያን ሴሪ…
ቶማስ ሙለር ቫንኩቨርን ተቀላቀለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጀርመናዊው ተጫዋች ቶማስ ሙለር ወደ ካናዳ በማቅናት ቫንኩቨርን በይፋ ተቀላቅሏል።
የ35 ዓመቱ ሙለር ከበርካታ ዓመታት የባየርን ሙኒክ ቆይታ በኃላ ከጀርመኑ ክለብ ጋር በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት መለያየቱ ይታወሳል።
ሙለር በጀርመኑ ክለብ ባየርን ሙኒክ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግን ጨምሮ የተለያዩ ዋንጫዎችን…
ኤቨርተን ዴውስቡሪ ሀልን ከቼልሲ አስፈረመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን ኬርናን ዴውስቡሪ ሀልን ከቼልሲ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡
ኤቨርተን ለ26 ዓመቱ ተጫዋች 25 ሚሊየን ፓውንድ እና እየታየ በሚጨመር 4 ሚሊየን ፓውንድ ተጫዋቹን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡
እንግሊዛዊው አማካይ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ለቼልሲ በሊጉ 13 ጨዋታዎችን አድርጎ አንድ ለጎል…
ከቡንደስሊጋ ክብር በኋላ ወደ ሊጉ የተመለሰው ግራኒት ዣካ…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ የአርሰናል የመሃል ሜዳ ተጫዋች ግራኒት ዣካ አርሰናልን ከለቀቀ በኋላ ከጀርመኑ ክለብ ባየርሊቨርኩሰን ጋር ስኬታማ ጊዜን አሳልፏል፡፡
ከሰባት ዓመታት የአርሰናል ቆይታ በኋላ ወደ ጀርመን አቅንቶ የነበረው ስዊዘርላንዳዊው የመሃል ሜዳ ተጫዋች ግራኒት ዣካ በጀርመኑ ክለብ ባየርሊቨርኩሰን በዋንጫ የታጀበ ጊዜ…
ሩበን ዲያዝ በማንቼስተር ሲቲ ውሉን ለማራዘም ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ሩበን ዲያዝ በማንቼስተር ሲቲ ለረጅም ዓመታት ለመቆየት ውሉን ለማራዘም ተስማምቷል፡፡
ሩበን ዲያዝ በማንቼስተር ሲቲ እስከ ፈረንጆቹ 2027 የሚያቆይ ኮንትራት ቢኖረውም ለተጨማሪ ዓመታት ለመቆየት መስማማቱን ዘ አትሌቲክስ ዘግቧል፡፡
የ28 ዓመቱ ሩበን ዲያዝ ከማንቼስተር ሲቲ ጋር…