ስፓርት
ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ በአቻ ውጤት ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴካፋ ዞን ከ20 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ ሁለት አቻ ተለያዩ፡፡
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምድቡን ሁለተኛ ጨዋታ በመጪው ቅዳሜ ከዩጋንዳ አቻው ጋር ያደርጋል፡፡
Read More...
ሊግ ኩባንያው በ5ኛ ሳምንት በተስተዋሉ የሥነ ምግባር ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ በ5ኛ ሳምንት በተስተዋሉ የሥነ ምግባር ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ፡፡
የኩባንያው ሊግ ውድድር አመራርና ሥነ-ስርዓት ባደረገው ስብሰባ በ5ኛ ሳምንት በተደረጉ ውድድሮች ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የሥነ ምግባር ሪፖርት በመመርመር የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል።
በተጫዋቾች…
በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማና ባህርዳር ከተማ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማና ባህርዳር ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡
የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የባህር ዳር ቆይታን የሚቋጨው ተጠባቂ ጨዋታ ዛሬ 10 ሰዓት ተካሂዷል፡፡
በጨዋታው ፋሲል ከነማና ባህርዳር ከተማ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡
የከፍተኛ ሊግ ውድድር ህዳር 17 ይጀመራል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ሊግ ውድድር ህዳር 17 ቀን 2015ዓ.ም እንደሚጀምር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡
የከፍተኛ ሊግ ውድድሩ ህዳር 3 ቀን 2015ዓ.ም እንደሚጀምር መገለፁ ይታወሳል፡፡
ሆኖም ውድድሩ በተጠቀሰው ቀን እንዲጀመር መወሰኑ ካለው ነባራዊ ሁኔታ አንፃር የዝግጅት ጊዜ እንደሚያጥራቸው የክለብ…
በፕሪሚየር ሊጉ ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ዲቻን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ዲቻን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
5ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻ ጨዋታ ዛሬ 7 ሰዓት በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡
በጨዋታው ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ዲቻን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
የማሸነፊያ ግቡን በ68ኛ ደቂቃ ፍቅረየሱስ ተ/ብርሃን…
ባህርዳር ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን 2 ለ 0 አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባህርዳር ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
በሜዳው እና በደጋፊው ፊት የተጫወተው ባህር ዳር ከተማ በኦሴ ማውሊ እና ፉአድ ፈረጃ ሁለት ጎሎች አዲስ አዳጊውን ለገጣፎ ለገዳዲን በማሸነፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ማግኘት ችለዋል፡፡
ውጤቱን ተከትሎም ባህር ዳር ከተማ ከነበረበት…
ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠባቂው የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸንፏል።
የፋሲልን የአሸናፊነት ጎል ታፈሰ ሰለሞን በ 42ኛው ደቂቃ ከሳጥን ውጭ የግል ብቃቱን ተጠቅሞ አስቆጥሯል።
በጨዋታው የአፄዎቹ ተከላካይ ሰኢድ ኩሊባሊ በሁለት ቢጫ ካርድ ከሜዳ ወጥቷል።
ቀን 7 ሰዓት በተደረገ ሌላኛ…