Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

በጥሎ ማለፉ ሊቨርፑል ከሪያል ማድሪድ እንዲሁም ባየር ሙኒክ ከፒ ኤስ ጂ ይጫወታሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ዕጣ ድልድል ይፋ ሆኗል። ከየምድባቸው 1ኛ እና 2ኛ ሆነው ያጠናቀቁ ቡድኖችን በሚያገናኘው ጥሎ ማለፍ 16 ቡድኖች ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል የደርሶ መልስ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። የአምናውን የውድድሩ አሸናፊ ሪያል ማድሪድ ከሊቨርፑል እንዲሁም የጀርመኑን ሃያል ክለብ ባየር ሙኒክ ከፈረንሳዩ ፒ ኤስ ጂ ያገናኘው ድልድል ከወዲሁ ተጠባቂ ሆኗል። ኤሲ ሚላን ከእንግሊዙ ቶተንሃም ሆትስፐርስ እንዲሁም ቦሩሲያ ዶርትመንድ ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታም ጠንካራ…
Read More...

በተለያዩ ሀገራት በተደረጉ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ ሀገራት በተደረጉ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በአሜሪካ በተካሄደው የኒውዮርክ ማራቶን በወንዶች አትሌት ሹራ ቂጣታ 2 ሰዓት ከ8 ደቂቃ ከ54 ሰከንድ በመግባት አሻነፊ ሰሆን፥ በሴቶች አትሌት ጎቲቶም ገብረስላሴ 2 ሰዓት ከ23 ደቂቃ ከ39 ሰከንድ በመግባት 3ኛ ደረጃን…

በሶዌቶ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ አፍሪካ ሶዌቶ በተደረገው የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ርቀቱን በበላይነት አጠናቀዋል፡፡ በወንዶች ማራቶን ዳባ ኤፋ 42 ኪሎ ሜትሩን 2 ሰዓት ከ18 ደቂቃ ከ58 ሴኮንድ በመግባት ቀዳሚ ሲሆን ፥ የሀገሩ ልጅ ጋዲሳ በቀለ 2 ሰዓት ከ19 ደቂቃ ከ58 ሴኮንድ በመግባት ሁለተኛ ሆኖ አጠናቋል፡፡ በሴቶች…

ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድደር ኢትዮጵያ ዩጋንዳን አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴካፋ ዞን ከ20 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድደር ኢትዮጵያ ዩጋንዳን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፋለች፡፡ የኢትዮጵያን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ከድር ዓሊ ጨዋታው በተጀመረ 60ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮጵያ ምድቧን በ4 ነጥብ በቀዳሚነት በማጠናቀቅ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ማለፏን…

በፕሪሚየር ሊጉ ወላይታ ድቻ እና ወልቂጤ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ድሬዳዋ ላይ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ 10 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ እና መቻል ባደረጉት ጨዋታ ወላይታ ድቻ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግብ ቃልኪዳን ዘላለም በ31ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገ…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህር ዳር እና ድሬዳዋ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሣምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ድሬዳዋ ላይ በተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ተጀምሯል። 10 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ መድን ከባሕር ዳር ባደረጉት ጨዋታ ባሕር ዳር ከተማ ባለ ድል ሆኗል። በጨዋታው ባሕርዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድንን 3 ለ2 አሸንፏል፡፡ የማሸነፊያ ጎሎችን ተስፋዬ ታምራት፣ ፉዐድ ፈረጃ እና…

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ በድሬዳዋ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ6ኛ እስከ 10ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ በድሬዳዋ ስታዲየም ይጀመራል። በቀጣዮቹ 5 ሳምንታት በድሬዳዋ የሚካሄዱት ጨዋታዎች የሰዓት ማሻሻያ የተደረገባቸው ሲሆን÷ጨዋታዎቹ 10 ሰዓት እና ምሽት 1 ሰዓት የሚካሄዱ ይሆናል። በመርሐ ግብሩ መሰረትም ዛሬ 10 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ…