Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ህልማችን ባይሳካም ከሀዘን ይልቅ ኩራት ይሰማናል-ዋሊድ ረግራጊ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 6 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ህልማችን ቢያበቃም ከሀዘን ይልቅ ኩራት ይሰማናል ሲሉ የሞሮኮው ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዋሊድ ረግራጊ ተናገሩ፡፡ የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ክስተት የሆነችው ሞሮኮ ሃያላን ቡድኖችን በማሸነፍ ሳትጠበቅ ግማሽ ፍጻሜ መድረስ ችላ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ በዓለም ዋንጫው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ከፈረንሳይ ጋር የተገናኘችው ሞሮኮ 2 ለ 0 ተሸንፋ የፍጻሜ ምኞቷ ሳይሳካ ቀርቷል፡፡ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ አስተያየታቸውን የሰጡት የሞሮከው አሰልጣኝ ዋሊድ ረግራጊ÷ በዓለም ዋንጫው…
Read More...

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዲ ኤስ ቲቪ የቀጥታ ስርጭት ሊመለስ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዲ ኤስ ቲቪ የቀጥታ ስርጭት ከ13ኛ ሳምንት ጀምሮ ወደ ስርጭት ይመለሳል፡፡ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግን የምስል መብት የገዛው ዲ ኤስ ቲቪ በዓለም ዋንጫ ምክንያት ከ8ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሁለት ጨዋታዎች ጀምሮ ያለፉትን አራት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታን ስርጭት ሽፋን ሳይሰጥ…

ፈረንሳይ ሞሮኮን በማሸነፍ ለዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ አለፈች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር የዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት ላይ በአል ባይት ስታዲየም አንድ ጨዋታ ተደርጓል፡፡   በዚህም ፈረንሳይ አፍሪካዊቷን ሞሮኮ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ ማለፏን አረጋግጣለች።   የፈረንሳይን የማሸነፊያ ግቦች ቲዮ ሄርናንዴዝ…

ሊዮኔል ሜሲ የፍጻሜው ጨዋታ የመጨረሻ የዓለም ዋንጫ ጨዋታው መሆኑን ተናገረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲናዊው ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ እሁድ የሚደረገው የፍሜው ጨዋታ የመጨረሻ የዓአለም ዋንጫ ጨዋታው መሆኑን ተናገረ። የቀድሞው የባርሴሎና ኮከብ ለሀገሩ አርጀንቲና 171 ጊዜ የተሰለፈ ሲሆን፥ 96 ጎሎችን አስቆጥሯል። በዓለም ዋንጫው 11ኛ ጎሉን በማስቆጠር የቀድሞውን የአርጀንቲና ኮከብ ጋብርኤል ባቲስቱታን ክብረ ወሰን…

በዓለም ዋንጫው ሞሮኮ እና ፈረንሳይ ዛሬ በግማሽ ፍጻሜው ይጫወታሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት አንድ ጨዋታ ይደረጋል።   አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከፈረንሳይ ጋር ለፍጻሜ ለመድረስ ትጫወታለች፡፡   ሁለቱ ቡድኖች በዓለም ዋንጫ በነጥብ ጨዋታ ሲገናኙ የምሽቱ የመጀመሪያቸው ይሆናል።   የጨዋታው አሸናፊ ከአርጀንቲና ጋር…

አርጀንቲና ለዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ አለፈች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲና ክሮሺያን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ ማለፏን አረጋግጣለች።   የአርጀንቲናን የማሸነፊያ ግቦች ሊዮኔል ሜሲ እና ጁሊያን አልቫሬዝ አስቆጥረዋል።   ሊዮኔል ሜሲ የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ከፍተኛ ግብ አግቢነትን በእኩል 5 ግቦች ከፈረንሳዩ ኪሊያን ምባፔ…

በዓለም ዋንጫው ለሶስተኛ ጊዜ የተገናኙት አርጀንቲና እና ክሮሺያ ምሽት በግማሽ ፍጻሜው ይጫወታሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት አንድ ጨዋታ ይደረጋል። በግማሽ ፍጻሜው የመጀመሪያ ጨዋታ የሊዮኔል መሲዋ አርጀንቲና ከክሮሺያ ምሽት 4 ሰአት ጨዋታዋን ታደርጋለች። አርጀንቲና በዓለም ዋንጫው ከክሮሺያ ጋር ሁለት ጊዜ በምድብ ድልድል ሲገናኙ በፈረንሳዩ የዓለም ዋንጫ አርጀንቲና 1 ለ 0 ስታሸንፍ፥ በ2018…