Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ የማራቶን ውድድሮች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተካሄዱ የተለያዩ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። በ2022 ኮሪያ -ዴጉ ዓለም አቀፍ ማራቶን ኢትዮጵያዊው አትሌት ሽፈራው ታምሩ አሸንፏል። በፈረንሳይ፣ ፓሪስ ዓለም አቀፍ ማራቶን በወንዶቹ አትሌት ጫሉ ዴሶ ገልሜሳ 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ7 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በመግባት አሸናፊ ሲሆን ፥ ሌላኛው አትሌት ሰይፉ ቱራ 2ኛ ሆኖ በማጠናቀቅ የብር ሜዳሊያ አስገኝቷል። በሴቶች አትሌት ፋንቱ ጂማ ሁለተኛ በመውጣት የብር ሜዳሊያ ስታገኝ አትሌት በሱ ሳዶ ደግሞ…
Read More...

51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር በመከላከያ ስፖርት ክለብ አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለስድስት ተከታታይ ቀናት በሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ሲካሄድ የቆየው 51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር በመከላከያ ስፖርት ክለብ አጠቃላይ አሸናፊነት ተጠናቀቀ። ከመጋቢት 19 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የተካሄደው የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር ፍፃሜውን ዛሬ አግኝቷል። በዚህ ዉድድር…

የዓለም ዋንጫ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2022 የኳታር የዓለም ዋንጫ የምድብ ድልድል ዕጣ አወጣጥ ስነ ስርአት ዛሬ በዶሃ ተካሂዷል። በምድብ 1 አስተጋጇ ኳታር፣ ኔዘርላንድስ፣ ሴኔጋል እና ኢኳዶር፤ በምድብ 2 ደግሞ እንግሊዝ፣ አሜሪካ፣ ኢራን እና የዌልስ/ስኮትላንድ ወይም ዩክሬን አሸናፊ፤ በምድብ 3 አርጀንቲና፣ ሜክሲኮ፣ ፖላንድ እና ሳዑዲ አረቢያ፤…

ክላረንስ ሴዶርፍ ከአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ጋር አዲስ አበባ ይመጣል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የኔዘርላንድስ አማካይ ክላረንስ ሴዶርፍ ከአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ጋር አዲስ አበባ ይመጣል። የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ሚያዚያ 2 ቀን ቅዳሜ በሸራተን አዲስ ከቀኑ 7 ሰአት ጀምሮ በሚካሄድ ስነ ስርአት በተመልካች ይጎበኛል። ሴዶርፍም ከዋንጫው ጋር ሚያዚያ 2 ቀን ቅዳሜ በሸራተን አዲስ የሚገኝ…

በወርሃዊው የፊፋ የአገራት ደረጃ ዋልያዎቹ ሁለት ደረጃዎችን ቀነሱ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወርሃዊው የፊፋ የሀገራት ደረጃ ሰንጠረዥ ዋልያዎቹ ሁለት ደረጃዎችን ዝቅ ብለዋል፡፡   ዓለም አቀፉ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል (ፊፋ) በየወሩ የዓለም ሀገራትን የአግር ኳስ ደረጃ ይፋ አድርጓል፡፡   ለበርካታ ወራት በደረጃው አናት ላይ የነበረችው ቤልጂየም ደረጃዋን ለብራዚል በማስረከብ ወደ…

አንጋፋው አጥቂ ሳላዲን ሰኢድ ሲዳማ ቡናን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው አጥቂ ሳላዲን ሰኢድ ሲዳማ ቡናን በይፋ መቀላቀሉን ክለቡ አስታውቋል፡፡   በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ በጉልህ ከሚነሱ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ሰላዲን ሰኢድ ሲዳማ ቡናን በይፋ መቀላቀሉ ተረጋግጧል፡፡   ከሙገር ስሚንቶ በኋላ ረጅም ዓመታትን በቅዱስ ጊዮርጊስ ያሳለፈው ሳላዲን…

ሴኔጋል እና ካሜሮን ለ2022 ዓለም ዋንጫ ማለፋቸውን አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴኔጋል እና ካሜሮን ለ2022 ዓለም ዋንጫ የአፍሪካ ተወካይ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊዋ ሴኔጋል በፍፃሜው ያገኘቻትን ግብፅን በድጋሚ በመለያ ምት በማሸነፍ ለኳታሩ 2022 ዓለም ዋንጫ ጨዋታ ማለፏን አረጋግጣለች። በመጀመሪያው ዙር ጨዋታ ሴኔጋል ካይሮ ላይ በግብፅ 1 ለ…