Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

የወልቂጤ ከተማ እና የሲዳማ ቡናን የመሩት ረዳት ዳኛ ከውድድሩ ተሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልቂጤ ከተማ እና የሲዳማ ቡናን የመሩት ረዳት ዳኛ ዳንኤል ጥበቡ ከውድድሩ መሰናበታቸው ተገልጿል፡፡ በተጠናቀቀው የ13ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ባደረጉት ጨዋታ ላይ ረዳት ዳኛው ባሳዩት የዳኝነት ስህተት ነው ቅጣቱ የተላለፈባቸው፡፡ በዕለቱ ወልቂጤ ከተማ በመጀመሪያው አጋማሽ በአማካዩ በሀይሉ ተሻገር አማካኝነት ግብ ያስቆጠረ ቢሆንም÷ ረዳት ዳኛ ኳሱ ከጫዋታ ውጭ ነዉ ማለታቸውን ተከትሎ ጎሉ ሳይፀድቅ ቀርቷል፡፡ ይሁን እንጂ ጎሉ ከጨዋታ…
Read More...

በቱራን የዓለም የቤት ውስጥ ቱር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትላንት ምሽት በፖላንድ በተደረገ ቱራን የዓለም የቤት ውስጥ ቱር ውድድር በሁለቱም ጾታዎች በተለያዩ መርሃ ግብሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በዚሁ መሠረት በወንዶች 3000 ሜትር አትሌት ለሜቻ ግርማ 7:31.09 በሆነ ሰዓት በመግባት አሸናፊ ሆኗል፡፡ በዚሁ መርሃ ግብር ሰለሞን…

በሣምንቱ መጨረሻ በተካሄዱ የአገር አቋራጭ እና የጎዳና ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሣምንቱ መጨረሻ ቅዳሜ እና እሁድ በተካሄዱ አገር አቋራጭ እና ዓለም አቀፍ የጎዳና ውድድሮች እንዲሁም በስፔን ሲቪላ በተደረገ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ አሸናፊ ሆነዋል፡፡ በዚሁ መሠረት በወንዶች አስራር ሃይረዲን 2፡04፡43 በሆነ ሰዓት በመግባት አሸናፊ ሆኗል፡፡…

በራስ አል ካምሃ ግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትላንት በተካሄደው የራስ አል ካምሃ ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ግርማዊት ገ/እግዚአብሄር አሸንፋለች። አትሌት ግርማዊት ገ/እግዚአብሄር 1:04:14 በሆነ ሰዓት በመግባት ነው የሴቶች ግማሽ ማራቶን ውድድርን ያሸነፈችው፡፡ በዚሁ ውድድር አትሌት ቦሰና ሙላቴ 1:05.46 በሆነ ሰዓት በመግባት 5ኛ ደረጃን…

በፓን አፍሪካ ትምህርት ቤቶች ውድድር ኢትዮጵያ በሁለቱም ፆታ ያደረገቻቸውን ጨዋታዎች አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓን አፍሪካ ትምህርት ቤቶች ውድድርን ኢትዮጵያ በሁለቱም ፆታ ያደረገቻቸውን ጨዋታዎች አሸንፋለች፡፡ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አስተናጋጅነት ዛሬ የተጀመረው የፓን አፍሪካ የትምህርት ቤቶች ውድድር በተለያዩ ጨዋታዎች በሁለቱም ፆታዎች ተሳታፊ የሆነችው ኢትዮጵያ ድል ማስመዝገቧ ተገልጿል። በወንዶች አስተናጋጇ…

አትሌት ግርማዊት ገብረእግዚአብሔር የራስ አል ካማህ ግማሽ ማራቶን ውድድርን  አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ግርማዊት ገብረእግዚአብሔር በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በተካሄደው የራስ አል ካማህ የግማሽ ማራቶን ውድድርን አሸነፈች። ዛሬ ማለዳ በተካሄደው ውድድር አትሌት ግርማዊት 1 ሰዓት ከ4 ደቂቃ  ከ14 ሴኮንድ ኬንያዊቷን አትሌት ሄለን ኦቢሪን አስከትላ በመግባት አሸናፊ ሆናለች። የኢትዮ ኤሌክትሪክ ክለብ አትሌት…

በፈረንሣይ በተካሄደው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ የዙር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትላንት በፈረንሣይ ሌቪን በተካሄደው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ የዙር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በዚሁ መሠረት በሴቶች 3000 ሜትር ዳዊት ስዩም አንደኛ ደረጃን በመያዝና 8:23.24 በሆነ ሰዓት በመግባት የቦታውን ሪከርድ በማስመዝገብ ጭምር አሸንፋለች፡፡ በዚሁ…