Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

በሴካፋ ከ23 ዓመት በታች የመክፈቻ ጨዋታ ኢትዮጵያና ኤርትራ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)-በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች እግር ኳስ የመክፈቻ ጨዋታ ኢትዮጵያና ኤርትራ  3ለ3 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል ። ለኢትዮጵያ በ12ኛው ደቂቃ ዊልያም ሰለሞን ፣  በ43 እና በ58ኛው ደቂቃ ላይ ደግሞ አቡበከር ናስር  ግብ አስቆጥረዋል ። ለኤርትራ ደግሞ ዓሊ ሱሌይማን  3 ጎሎችን በማስቆጠር ሀትሪክ ሰርቷል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…
Read More...

የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ውድድር  በኢትዮጵያና በኤርትራ  ጨዋታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ውድድር ዛሬ በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ኢትዮጵያና ኤርትራ እያደረጉት ባለው ጨዋታ  ተጀመራል። ኢትዮጵያ ዊልያም ሰለሞን ባስቆጠራት ግብ  1 ለ 0 እየመራች ትገኛለች። የባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም በሁለቱ ሀገራት ሰንደቅ…

ለሴካፋ ውድድር የእንኳን ደህና መጣችሁና የእራት ግብዣ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሴካፋ ውድድር የእንኳን ደህና መጣችሁና የእራት ግብዣ መርሃ ግብር በባህር ዳር ከተማ ተካሄደ፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ ኢትዮጵያ የእግርኳስ የፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ፣ የባህር ዳር ከተማ ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉ፣ አምባሳደር መስፍን…

የኦሮሚያ ስፖርት ኮሚሽን ከ2ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ለዞኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ስፖርት ኮሚሽን ከ2ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ለዞኖች ድጋፍ አድርጓል። የርክክብ ስነ-ስርዓቱ አዲስ አበባ በሚገኘው የኦሮሚያ ስፖርት ኮሚሽን ቅጥር ግቢ የተካሄደ ሲሆን፤ በዚሁ መረት በከተማ አስተዳደር ለሚተዳደሩ 13 ከተሞች የሞተር ሳይክል ስጦታ፣ለዞኖችና በከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ለሁሉም…

የሴካፋ ከ23ዓመት በታች ውድድር ቅዳሜ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ (ሴካፋ) ከ23ዓመት በታች ውድድር ቅዳሜ እንደሚጀምር ተገለጸ። ኢትዮጵያ የምታስተናግደው ይህ ውድድር ተጋባዧን ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክን ጨምሮ ዘጠኝ የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ሀገራት በባህርዳር ይሳተፋሉ። ውድድሩም የፊታችን ቅዳሜ በ9 ሰዓት ኢትዮጵያ ከኤርትራ በሚያደርጉት ጨዋታ…

ሃድያ ሆሳዕና ፌዴሬሽኑ ከሚሰጣችሁ ማናቸውም አገልግሎቶች ታገደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃድያ ሆሳዕና የእግርኳስ ቡድን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከሚሰጣችሁ ማናቸውም አገልግሎቶች መታገዱ ተገለፀ፡፡ ፌዴሬሽኑ 15 የሃዲያ ሆሳዕና ተጫዋቾች ከሚያዚያ ወር ጀምሮ እስከ ውል ማብቂያቸው ድረስ ደመወዛቸውና ጥቅማ ጥቅማቸው እንዲከፈል መወሰኑን አስታውሷል፡፡ የእግርኳስ…

የማረሚያ ቤቶች ስፖርት ክለብ ለቶኪዮ ኦሊምፒክ ላስመረጣቸው አትሌቶች ሽኝት አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ስፖርት ክለብ ለቶኪዮ 2020 ኦሊምፒክ ላስመረጣቸው አትሌቶች ሽኝት አደረገ። በውድድሩ ላይ ኢትዮጵያን ወክለው ከሚሳተፉት አትሌቶች መካከል ፌዴራል ማረሚያ አምስት አትሌቶችን አስመርጧል። በዛሬው እለትም አትሌቶቹን ውጤት እንዲያስመዘግቡ በማበረታታት ሽኝት አድርጎላቸዋል። የፊደራል ማረሚያ…