ስፓርት
ፒኤስጂ ከቼልሲ – ተጠባቂው ፍልሚያ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ዛሬ ምሽት ፒኤስጂ ከቼልሲ የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡
የአምና የመድረኩ አሸናፊ ፒኤስጂ በዚህ የውድድር ዓመት የጥሎ ማለፍ ጨዋታ በማድረግ 16ቱን መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡
የፈረንሳዩ ክለብ ፒኤስጂ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ባሳካበት 2024/25 የውድድር ዓመት 16ቱን የተቀላቀለው በተመሳሳይ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ በማድረግ እንደነበር አይዘነጋም፡፡
በዚህ የውድድር ዘመን በተለያዩ ጊዜያት…
Read More...
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዛሬ ምሽት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ16ቱ ጥሎ ማለፍ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት መደረግ ይጀምራሉ፡፡
ምሽት 2 ሰዓት ከ45 ላይ ሊቨርፑል ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ከጋላታሰራይ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡
ሁለቱ ቡድኖች በታሪካቸው ስድስት ጊዜ የተገናኙ ሲሆን፤ ጋላታሰራይ ሦስቱን ሲያሸንፍ ሊቨርፑል በአንዱ ድል አድርጎ በሁለቱ…
በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ 5ኛ ዙር ዛሬ ሶስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ 5ኛ ዙር የኤፍ ኤ ዋንጫ ዛሬ ኒውካስል ዩናይትድ ከማንቼስተር ሲቲ፣ አርሰናል ከማንስፊልድ ታውን እንዲሁም ቼልሲ ከሬክሳም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
ማንቼስተር ሲቲ ከሜዳው ውጪ ወደ ሴንት ጀምስ ፓርክ ስታዲየም በማቅናት ምሽት 5 ሰዓት ላይ ጨዋታውን ያደርጋል፡፡
ሁለቱ ቡድኖች በዚህ ዓመት ብቻ ለ5ኛ ጊዜ…
የስፖርት ዲፕሎማሲና የስፖርት መሰረተ ልማት ስራችን ፍሬ እያፈራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዓለም አቀፍ ግንኙነት እና የስፖርት ዲፕሎማሲ እንዲሁም የስፖርት መሰረተ ልማት ስራችን ፍሬ እያፈራ ነው አሉ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ ውድድር በአዲስ አበባ ለማዘጋጀት ዕድል በማግኘቷ በዓለም…
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አምስት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አምስት ጨዋታዎች ሲደረጉ አርሰናል ከብራይተን ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ይጠበቃል፡፡
ሊጉን በ64 ነጥብ እየመሩ የሚገኙት መድፈኞቹ በሜዳቸው ኢምሬትስ በተደረገው የመጀመሪያው ዙር ጨዋታ ብራይተንን 2 ለ 1 በሆነ ጠባብ ውጤት ማሸነፋቸው ይታወሳል፡፡
በብራይተን አሜክስ ስታዲየም…
የመቻል አትሌቲክስ ቡድን በዓለም ሚሊተሪ ሀገር አቋራጭ ውድድር የወርቅ ሜዳልያ አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ሚሊተሪ ሀገር አቋራጭ ውድድር የመቻል አትሌቲክስ ቡድን የወርቅ ሜዳልያ አሸንፏል፡፡
የመቻል አትሌቲክስ ቡድን የወርቅ ሜዳልያውን ያሸነፈው በግሪክ ትሪካላ ከተማ 38 ሀገራት በተሳተፉበት 60ኛው የዓለም ሚሊተሪ ሀገር አቋራጭ አትሌቲክስ ውድድር ላይ ነው።
ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳተፉት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት…
ማንቼስተር ዩናይትድ ክሪስታል ፓላስን በማሸነፍ 3ኛ ደረጃን ያዘ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደው ማንቼስተር ዩናይትድ 2 ለ 1 በማሸነፍ የሶስተኛነት ደረጃን ከአስቶንቪላ ተረክቧል፡፡
11 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የማንቼስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ቤንጃሚን ሴሽኮ አስቆጥረዋል፡፡
ክሪስታል…