Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

አትሌት ትዕግስት አሰፋ እና ዮሚፍ ቀጀልቻ የዓመቱ ምርጥ አትሌት ዕጩ ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ትዕግስት አሰፋ እና አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ከስታዲየም ውጭ የዓመቱ ምርጥ የጎዳና ላይ ውድድር አትሌት ዕጩ ውስጥ ተካተቱ። የዓለም አትሌቲክስ በዛሬው ዕለት ይፋ ባደረገው መረጃ፤ አትሌቶቹ በውድድር ዓመቱ በተለያዩ የጎዳና ላይ ውድድሮች ባስመዘገቡት ውጤት ነው ለዕጩነት መካተት የቻሉት። በሴቶች አትሌት ትዕግስት አሰፋ፣ ሲፈን ሀሰን፣ ማሪያ ፔሬዝ፣ አንገስ ንጌቲች እና ፔሬስ ጄፕቺርቺር በእጩነት ተመርጠዋል። በወንዶች ደግሞ አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ፣ ካዮ ቦንፊም፣ ኢቫን ዱንፊ፣…
Read More...

አርሰናል ክሪስታል ፓላስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር በሜዳው ኢምሬትስ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደው አርሰናል 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ምሽት 11 ሰዓት በተካሄደው በዚህ ጨዋታ አርሰናል መሪነቱን ያጠናከረበትን ብቸኛ ግብ በመጀመሪያ አጋማሽ ኤብሪቼ ኤዜ አስቆጥሯል። ውጤቱን ተከትሎም አርሰናል ነጥቡን ወደ 22…

ቼልሲ በሰንደርላንድ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ9ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ በሰንደርላንድ 2 ለ1 ተሸንፏል፡፡ በሜዳው ስታምፎርድ ብሪጅ ጨዋታውን ያደረገው ቼልስ በአሌሃንድሮ ጋርናቾ ግብ ሲመራ ቢቆይም ኢሲዶርና ታልቢ ለሰንደርላንድ ባስቆጠሯቸው ግቦች ተሸንፏል፡፡ በሌላ ጨዋታ ኒውካስል ዩናይትድ ፉልሃምን 2 ለ 1 ሲያሸንፍ ÷…

ሲዳማ ቡና ሀዋሳ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁለተኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሲዳማ ቡና ሀዋሳ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ያሬድ ባዬህ በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥሯል፡፡ ቀደም ብሎ ቀን 6 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከምድረ ገነት…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ9ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 1 ሰዓት 30 ላይ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ብራይተንን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ ከረጅም ጊዜ በኋላ ተከታታይ ሁለት ጨዋታዎችን በሊጉ ያሸነፈው ማንቼስተር ዩናይትድ አሸናፊነቱን ለማስቀጠል ይፋለማል።…

አስራት ኃይሌ ጎራዴው ሲታወስ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ደማቅ አሻራ ፅፈው ካለፉ ሰዎች መካከል ነው አስራት ኃይሌ ጎራዴው፡፡ ለእግር ኳስ ልዩ ፍቅር የነበረው አስራት ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ምንም ሳይሰስት ሁሉን ነገር ያደረገ እና የኢትዮጵያ እግር ኳስን ለማሳደግ ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረከተ ልዩ ሰው ነበር። አስራት ኃይሌ በተጨዋችነት እና…

አርባ ምንጭ ከተማ እና ባህር ዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁለተኛ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርባ ምንጭ ከተማ ባህር ዳር ከተማ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡ አርባ ምንጭ ከተማ ታምራት ኢያሱ በ76ኛው ደቂቃ ላይ ባስቆጠራት ግብ ሲመራ ቢቆይም በጨዋታው መገባደጃ ግርማ ዲሳሳ ባህር ዳር ከተማን አቻ ማድረግ ችሏል፡፡ በአሁኑ ሰዓት መቐለ 70…