ስፓርት
ስኮት ካርሰን ጓንቱን ሰቀለ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ውሉ በመጠናቀቁ ከማንቼስተር ሲቲ ጋር የተለያየው ስኮት ካርሰን ጓንቱን መስቀሉን ይፋ አድርጓል፡፡
በማንቼስተር ሲቲ ቤት ስድስት ዓመታት መቆየት የቻለው ግብ ጠባቂው ስኮት ካርሰን በ40 ዓመቱ ነው ጓንቱን የሰቀለው፡፡
ስኮት ካርሰን በሲቲ በቆየባቸው 6 ዓመታት የፕርሚየር ሊግ እና የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግን ጨምሮ የተለያዩ ዋንጫዎችን ማሳካት ችሏል፡፡
ግብ ጠባቂው በማንቼስተር ሲቲ ቆይታው ሁለት ጨዋታዎችን ብቻ ያደረገ ሲሆን ÷ አንዱን ጨዋታ በሊጉ…
Read More...
ሊዮኔል ሜሲ በኢንተር ሚያሚ ለመቆየት ውሉን አራዘመ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርጀንቲናዊው ተጫዋች ሊዮኔል ሜሲ በኢንተር ሚያሚ ቤት ለመቆየት ውሉን ማራዘሙ ይፋ ተደርጓል፡፡
የስምንት ጊዜ የባሎን ዶር አሸናፊው ሊዮኔል ሜሲ በኢንተር ሚያሚ እስከ ፈረንጆቹ 2028 ለመቆየት ነው ውሉን ያራዘመው፡፡
የ38 ዓመቱ ሊዮኔል ሜሲ ለቀጣይ ሶስት ዓመታት በአሜሪካው ክለብ ኢንተር ሚያሚ የሚጫወት ይሆናል፡፡…
ፋሲል ከነማ ድል ሲቀናው አዳማ ከተማ አቻ ተለያየ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የፋሲል ከነማን የማሸነፊያ ግቦች በረከት ግዛው እና አቤኔዘር ዮሀንስ አስቆጥረዋል፡፡
ፋሲል ከነማ ወደ ድል ሲመለስ ወልዋሎ ዓዲግራት…
ኢትዮጵያ ቡና ነገሌ አርሲን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁለተኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ነገሌ አርሲን 2 ለ1 አሸንፏል፡፡
የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች አቡበከር አዳሙ እና በፍቃዱ አለማየሁ አስቆጥረዋል፡፡
ነገሌ አርሲን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ ደግሞ ገ/መስቀል ዱባለ ከመረብ አሳርፏል፡፡
የሊጉ መርሐ ግብር…
ሉሲዎቹ በታንዛኒያ አቻቸው ተሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በታንዛኒያ አቻቸው 2 ለ 0 ተሸንፏል፡፡
ሉሲዎቹ በሞሮኮ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ የመጨረሻውን የማጣሪያ ጨዋታ 11 ሰዓት ላይ በታንዛኒያ አዛም ኮምፕሌክስ ስታዲየም ነው ከታንዛኒያ አቻቸው ጋር…
ሪያል ማድሪድ ከጁቬንቱስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ 3ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሪያል ማድሪድ ከጁቬንቱስ እንዲሁም የጀርመኑ አይንትራክት ፍራንክፈርት ከእንግሊዙ ሊቨርፑል ዛሬ ምሽት የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡
ተጠባቂው የሪያል ማድሪድ እና ጁቬንቱስ ጨዋታ በሳንቲያጎ ቤርናብዩ ከምሽቱ 4 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል፡፡
ሪያል ማድሪድ ባለፉት ሁለት…
ውጤት ያመጣው የሞሮኮ እግር ኳስ አብዮት…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ጥቂት ዓመታት ሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር ሞሮኮ በእግር ኳስ አብዮቷ እና ስኬቷ ዓለምን እያስደነቀች ትገኛለች፡፡
ሀገሪቱ ባለፉት ቅርብ አመታት በወንዶች፣ በሴቶችና በታዳጊዎች እግር ኳስ እያሳየች ያለችው ስኬት አጀብ የሚያስብል ነው፡፡
በፈረንጆቹ 2022 የኳታሩ ዓለም ዋንጫ የሞሮኮ የወንዶች ብሔራዊ…