ስፓርት
ኢትዮጵያ ቡና ኤርትራዊውን ሮቤል ተክለሚካኤልና ናትናኤል በርሔን አስፈረመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብን ሁለት ተጫዋቾችን ማስፈረሙን አስታውቋል።
ኢትዮጵያ ቡና የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን አንበል እና የቀይ ባህር እግር ኳስ ክለብ ተጫዋች የነበረው እና የሴካፋ ሀገራት ውድድር ላይ የውድድሩ ኮከብ ተጫዋች ተብሎ የተመረጠውን ሮቤል ተክለሚካኤል ማስፈሙን ነው የገለፀው።
በተጨማሪም ለደደቢት እንዲሁም ለከፋ ቡና የተጫወተውን ናትናኤል በርሔን እንዳስፈረመ በክለቡ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ላይ ገልጿል።
ሁለቱ ተጫዋቾች እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም የሚያቆያቸውን…
Read More...
በቻምፒየንስ ሊጉ ሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ማንቼስተር ሲቲ እና ሪያል ማድሪድ ድል ቀንቷቸዋል
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተካሄደዋል፡፡
ኢትሃድ ላይ በተደረገ ጨዋታ ባለሜዳው ማንቼስተር ሲቲ ቦሩሲያ ዶርትመንድን አስተናግዶ 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡
ኬቪን ደ ብሩይነ እና ፊል ፎደን ለባለሜዳዎቹ ሲያስቆጥሩ ማርኮ ሬውስ ዶርትመንድ ተስፋ የሰነቀባትን ጎል አስቆጥሯል፡፡
በሌላ…
የ50 ዓመት የወርቅ ኢዩቤልዩ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ50 ዓመት የወርቅ ኢዩቤልዩ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ ስታዲየም በተለያዩ የማጣሪያ ውድድሮች ዛሬ ተጀምሯል።
ሻምፒዮናው በተሳታፊ ቡድኖች የሰልፍ ትርኢት በመከላከያና በፌደራል ፖሊስ ማርች ባንድ በታጅበ ስነስርዓት ነው በአዲስ አበባ ስታዲየም የተጀመረው።
ይህም ሻምፒዮና ከዛሬ…
ሰሜን ኮሪያ በኮቪድ19 ምክንያት በቶኪዮ ኦሊምፒክ እንደማትሳተፍ አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰሜን ኮሪያ በኮቪድ 19 ምክንያት በጃፓኑ ቶኪዮ ኦሊምፒክ እንደማትሳተፍ አስታወቀች፡፡
ፒዮንግያንግ ከከቪድ19 ጋር ተያይዞ የአትሌቶችን ጤንነት ለመጠበቅ በማሰብ በውድድሩ እንደማትሳተፍ አስታውቃለች፡፡
ሰሜን ኮሪያ ታሪካዊ የተባለውን ውይይት ካደረገች በኋላ በ2018 በተዘጋጀው የክረምት ኦሊምፒክ ላይ 22 አትሌቶቿን ወደ…
አምብሮ ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድኖች ትጥቅ ማቅረብ የሚያስችለውን ስምምነት አራዘመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምብሮ የስፖርት ትጥቅ አምራች ኩባንያ ለኢትዮጵያ የእግር ኳስ ብሄራዊ ቡድኖች ትጥቅል ለማቅረብ የሚስችለውን ስምምነት ለአራት ዓመታት አራዘመ።
አምብሮ ከፈረንጆቹ 2019 ጀምሮ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ይፋዊ የቴክኒካል ስፖንሰር በመሆን ሲሰራ ቆይቷል።
በአዲሱ ስምምነት መሰረትም አምብሮ ኩባንያ ለወንዶች ፣…
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለዋልያዎቹ 5 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ማበረታቻ ሽልማት አበረከተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለ33ኛ አፍሪካ ዋንጫ ላለፈው የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን (ዋልያዎቹ) 5 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ማበረታቻ ሽልማት አበረከተ።
አስተዳደሩ የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ላስመዘገበው ውጤት እጅግ የላቀ ክብርና አድናቆት እንዳለው ምክትል ከንቲባ አዳነች አበቤ ገልፀዋል።…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ከኮትዲቯር መልስ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፋቸውን አስመልክተው በመዲናዋ ጎዳናዎች ላይ ተዘዋውሯል
https://www.youtube.com/watch?v=aVeIunof6vU