Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ማንቼስተር ዩናይትድ ከብሬንትፎርድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ብሬንትፎርድን ያስተናግዳል፡፡ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ቦታን ለማግኘት እየተፋለመ የሚገኘው ማንቼስተር ዩናይትድ በሊጉ ተከታታይ 2ኛ ድሉን ለማሳካት ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡ በሊጉ ያለፉትን አምስት ተከታታይ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ያጠናቀቀው ብሬንትፎርድ በበኩሉ ወደ አሸናፊነት ለመምጣት ይፋለማል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች እርስበርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች…
Read More...

ቼልሲ ለኤፍ ኤ ዋንጫ ፍጻሜ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ መርሐ ግብር ቼልሲ ሊድስ ዩናይትድን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 11 ሰዓት ላይ በዌምብሌይ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የቼልሲን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ኢንዞ ፈርናንዴዝ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም ቼልሲ ለኤፍ ኤ ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ መድረሱን አረጋግጧል፡፡ በፍጻሜ ጨዋታም…

ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ20ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐ ግብር ዛሬ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ኦካይ ጁል፣ ቢኒያም ጌታቸውና…

በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ ማንቼስተር ሲቲ ሳውዝሃምፕንን በማሸነፍ ለፍጻሜ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ ማንቼስተር ሲቲ ሳውዝሃምፕንን 2 ለ 1 በማሸነፍ ለፍጻሜ ደርሷል። ምሽት 1 ሰዓት ከ20 ጀምሮ በተደረገው ጨዋታ ሳውዝሃምፕተን ፊን አዛዝ ባስቆተራት ግብ መምራት ቢችልም፤ ጀርሚ ዶኩ እና ኒኮ ጎንዛሌዝ ባስቆጠሯቸው ግቦች ማንቼስተር ሲቲ ለፍጻሜ ያበቃውን ድል አስመዝግቧል። ውጤቱን ተከትሎም…

ሊቨርፑል ክሪስታል ፓላስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሜዳው አንፊልድ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደው ሊቨርፑል 3 ለ 1 አሸንፏል። ቀን 11 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ አይሳክ፣ ሮበርትሰን እና ቨርትዝ ባስቆጠሯቸው ግቦች ነጥቡን 58 በማድረስ በሊጉ አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። የክሪስታል ፓላስን ብቸኛ ግብ ሙኖዝ…

የራስ ኃይሉ የስፖርት፣ ትምህርትና ስልጠና ማዕከል መሰረተ ልማቶችን በማሟላት ወደ አገልግሎት እንዲገባ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የራስ ኃይሉ የስፖርት፣ ትምህርትና ስልጠና ማዕከል ተጨማሪ መሰረተ ልማቶች ተሟልቶ ወደ አገልግሎት እንዲገባ አደረጉ። ከንቲባ አዳነች በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ማዕከሉን ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማካሄድ በሚያስችል ደረጃ በማደስ እና ተጨማሪ መሰረተ…

አርሰናል የሊጉን መሪነት ለመረከብ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል በሜዳው ኢምሬትስ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ ኒውካስል ዩናይትድን ያስተናግዳል፡፡ በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የሚመራው አርሰናል ባለፉት ሦስት ዓመታት በሊጉ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ የሚታወስ ሲሆን፤ ያለፈው ታሪክ በዚህ ዓመት እንዳይደግም የቡድኑ እና…