Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

አርሰናል ከማንቼስተር ዩናይትድ የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀጥሎ ሲካሄድ የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በኢምሬትስ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ በሊጉ ያለፉትን ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች ማሸነፍ ያልቻለው የሚኬል አርቴታ ቡድን አርሰናል ወደ አሸናፊነት ለመመለስና መሪነቱን ለማጠናከር ይፋለማል፡፡ ባሳለፍነው ሳምንት በማይክል ካሪክ እየተመራ በከተማ ተቀናቃኙ ማንቼስተር ሲቲ ላይ ጣፋጭ ድል የተቀዳጀው ተጋጣሚው ማንቼስተር ዩናይትድ በበኩሉ በዛሬው ጨዋታ ጠንካራ…
Read More...

ማንቼስተር ሲቲ ወልቭስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ወልቭስን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የማንቼስተር ሲቲን ግቦች ኦማር ማርሙሽ እና አንቶኒዮ ሴሜኒዮ አስቆጥረዋል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ማንቼስተር ሲቲ ነጥቡን ወደ 46 ከፍ በማድረግ የሊጉ መሪ አርሰናል ነገ ጨዋታውን እስከሚያደርግ ያለውን የነጥብ…

አርሰናል ከማንቼስተር ዩናይትድ – ተጠባቂው ፍልሚያ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ በሚደረጉ አምስት ጨዋታዎች ይጀምራል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ በውድድር ዓመቱ እስካሁን አንድ ጨዋታ ብቻ ካሸነፈው ወልቭስ ጋር ይጫወታል፡፡ በሊጉ ካደረጋቸው ያለፉት አራት ጨዋታዎች በአንዱም ማሸነፍ ያልቻለው ማንቼስተር ሲቲ ወደ ድል…

ማንቼስተር ዩናይትድ ለኮቢ ማይኑ አዲስ ውል ለማቅረብ ዝግጁ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ወጣቱን አማካይ ኮቢ ማይኑ ለረዥም ዓመታት በክለቡ ለማቆየት አዲስ ውል የማቅረብ ፍላጎት እንዳለው ተነግሯል፡፡ የ20 ዓመቱ እንግሊዛዊ በፈረንጆቹ 2023 ከማንቼስተር ዩናይትድ አካዳሚ ወደ ዋናው ቡድን ካደገ ወዲህ ለክለቡ ባደረጋቸው 87 ጨዋታዎች ሰባት ግቦችን አስቆጥሯል፡፡ ተጫዋቹ በተለይም…

ካሴሚሮ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር ይለያያል

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ33 ዓመቱ ብራዚላዊ አማካይ ካሴሚሮ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር እንደሚለያይ ተነግሯል። ተጫዋቹ በዩናይትድ የሚያቆየው ውል በመጪው ክረምት ሲጠናቀቅ ለተጨማሪ አንድ አመት ቆይታውን የማራዘም አማራጭ ቢኖርም ክለቡ ውሉን ለማራዘም ፍላጎት እንደሌለው ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። ይህን ተከትሎ…

ሲዳማ ቡና እና መቻል አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ብለስ ናጎ ፣ ዮሴፍ ዮሀንስና ፍራኦል መንግሥቱ አስቆጥረዋል። በሌላ በኩል መቻል ቅዱስ ጊዮርጊስን 2 ለ 0…

ኢትዮጵያ መድን እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን እና ድሬዳዋ ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡ ኢትዮጵያ መድን ያለፉትን ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች አቻ ሲለያይ ድሬዳዋ ከተማ በበኩሉ ያለፉትን…