Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

የቀድሞ ብቃቱ ላይ የማይገኘው ቡካዮ ሳካ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት ለአርሰናል የዋንጫ ተፎካካሪነት ትልቁን ሚና መወጣት የቻለ ተጫዋች ነው ቡካዮ ሳካ፡፡ በፈረንጆቹ 2001 የተወለደው ቡካዮ ሳካ የአርሰናል አካዳሚን የተቀላቀለው ገና የስምንት ዓመት ልጅ እያለ ነበር፡፡ ቡካዮ ሳካ ፕሮፌሽናል ኮንትራቱን በፈረንጆቹ 2010 የተፈራረመ ሲሆን በ17 ዓመቱ ለአርሰናል ዋናው ቡድን የመጀመሪያውን ጨዋታ አድርጓል፡፡ እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጫዋች ቡካዮ ሳካ ባለፉት ዓመታት በሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል አይነኬ ከሆኑ ተጫዋቾች መካከል አንዱ…
Read More...

ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ኢትዮጵያ ቡናን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ኢትዮጵያ ቡናን 4 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ ለወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ኮንኮኒ ሀፊዝ (ሁለት)፣ ያሬድ ከበደ እና በየነ ባንጃ ግቦቹን…

ነገሌ አርሲና ፋሲል ከነማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ነገሌ አርሲ እና ፋሲል ከነማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡ በዚሁ ስታዲየም ኢትዮጵያ ቡና ከወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ምሽት 12…

ሀድያ ሆሳዕና እና መቐለ 70 እንደርታ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና እና መቐለ 70 እንደርታ አንድ አቻ ተለያይተዋል። ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የመቐለ 70 እንደርታን ግብ ኬኔዲ ገብረፃዲቅ ሲያስቆጥር የሀድያ ሆሳዕናን የአቻነት ግብ ደግሞ ፀጋዓብ ግዛው ከመረብ አሳርፏል። የሊጉ መርሐ…

በተባበሩት መንግስታት የተደነቀው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የመሪነትና የኢትዮጵያ የልማት ስኬቶች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካን የልማት አጀንዳ በማሳለጥ ረገድ እያሳዩት ያለው የአመራር ብቃት የሚደነቅ ነው አሉ የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሃፊ ክላቨር ጋቴቴ፡፡ ዋና ፀሃፊው ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ዲፕሎማሲ የሰራችውን ሥራ አድንቀው፥ የዓለም አቀፉን የአየር ንብረት ጉባኤ…

ኢትዮጵያ ዜጎችን ከተረጂነት ለማላቀቅ የነደፈችው ስልታዊ ሽግግር ፍሬ እያፈራ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ራስን በምግብ ለመቻል የነደፈችው ስትራቴጂካዊ ፖሊሲ ዛሬም በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎችን ከተረጂነት ወደ አምራችነት የማሸጋገር ተከታታይ ስኬቶችን እያስመዘገበ ይገኛል። ይህ ለዘመናት በጠባቂነት ተገድቦ የነበረው ግዙፍ የሰው ኃይል፣ ወደ ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት የሚያደርገው ሽግግር በአስተማማኝ መሰረት ላይ ሆኖ ተጠናክሮ…

አትሌቲኮ ማድሪድ ከአርሰናል – ተጠባቂው ጨዋታ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ዛሬ ምሽት ቀጥሎ ይደረጋል፡፡ ምሽት 4 ሰዓት ላይ አትሌቲኮ ማድሪድ በሪያድ ኤር ሜትሮፖሊታኖ ስታዲየም የእንግሊዙን ክለብ አርሰናል ያስተናግዳል፡፡ የዛሬ ምሽት ተጋጣሚዎቹ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን በታሪካቸው ማሳካት ያልቻሉ ቡድኖች ናቸው፡፡…