Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

በአፍሪካ ዋንጫ ሞሮኮ ከካሜሩን የሚያደርጉት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር አዘጋጇ ሞሮኮ ከካሜሩን ጋር የምታደርገው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ተጠባቂ ነው። የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የሚጀመር ሲሆን፤ ማሊ ከሴኔጋል ምሽት 1 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ። ማሊ በጥሎ ማለፉ ቱኒዚያን በመለያ ምት በማሸነፍ ለሩብ ፍጻሜ የደረሰች ሲሆን፥ ሴኔጋል በአንጻሩ ሱዳንን በመርታት ሩብ ፍጻሜውን መቀላቀሏ ይታወሳል፡፡ ምሽት 4 ሰዓት ላይ አዘጋጇ ሞሮኮ እና ካሜሩን የሚያደርጉት የሩብ ፍጻሜ…
Read More...

ነገሌ አርሲ ምድረ ገነት ሽረን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ነገሌ አርሲ ምድረ ገነት ሽረን 1 ለ 0 አሸንፏል። በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የነገሌ አርሲን ማሸነፊያ ግብ ከቤ ብዙነህ አስቆጥሯል። የሊጉ ጨዋታ ቀጥሎ ሲካሄድ በተመሳሳይ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና አዳማ…

የአርሰናል እና ሊቨርፑል ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የአርሰናል እና ሊቨርፑል የዛሬ ጨዋታ ይጠበቃል። ሊጉን በ48 ነጥብ እየመሩ የሚገኙት መድፈኞቹ ዛሬ ምሽት 5:00 ላይ በሜዳቸው ኤምሬትስ ሊቨርፑልን የሚያስተናግዱበት ጨዋታ በስፖርቱ ቤተሰብ ዘንድ በእጅጉ ይጠበቃል። ያለፉትን አምስት የሊግ ጨዋታዎች ያሸነፈው…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ስምንት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ21ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ስምንት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ከሰንደርላንድ እና ቼልሲ ጋር ያደረጋቸውን ያለፉት ሁለት ጨዋታዎች አቻ የተለያየው ማንቼስተር ሲቲ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ምሽት 4 ሰዓት ከ30 በኢትሃድ ብራይተንን ያስተናግዳል፡፡ አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካን በማሰናበት የ41…

አልጄሪያ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አልጄሪያ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን 1 ለ 0 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ላይ የተካሄደው ጨዋታ ሙሉ ክፍለ ጊዜ ያለምንም ግብ ተጠናቅቆ ወደ ጭማሪ ደቂቃ አምርተው አልጄሪያ ባለቀ ሰዓት ባስቆጠረችው ብቸኛ ግብ ማሸነፍ ችላለች። የአልጄሪያን…

ሊያም ሮዚኒየር የቼልሲ አሰልጣኝ ለመሆን ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው አሰልጣኝ ሊያም ሮዚኒየር የምዕራብ ለንደኑን ክለብ ቼልሲ ለማሰልጠን ተሰማምተዋል፡፡ የፈረንሳዩ ክለብ ስትራስቡርግ አሰልጣኝ የነበሩት ሊያም ሮዚኒየር የኢንዞ ማሬስካን ስንብት ተከትሎ ቼልሲን እንደሚረከቡ በስፋት ሲዘገብ ነበር፡፡ የ41 ዓመቱ እንግሊዛዊ አሰልጣኝ ሰማያዊዎቹን ለማሰልጠን ከስምምነት ላይ…

አሰልጣኝ አልወጣልህ ያለው ማንቼስተር ዩናይትድ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ 13 የፕሪሚየር ሊግና ሁለት የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫዎችን ጨምሮ ኦልድትራፎርድን በዋንጫ ያሽቆጠቆጡለትን ሰር አሌክስ ፈርጉሰን በክብር ከሸኘ በኋላ አሰልጣኝ አልወጣልህ ብሎታል፡፡ በዩናይትድ ቤት 26 ስኬታማ ዓመታትን ያሳለፉት ስኮትላንዳዊው ቆፍጣና ሰው አሰልጣኝነትን በቃኝ ብለው በክብር ከተሰናበቱ ወዲህ…