Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ማንቼስተር ዩናይትድ ከቦርንማውዝ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ16ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት በኦልድትራፎርድ ቦርንማውዝን ያስተናግዳል፡፡ ማንቼስተር ዩናይትድ የምሽቱን ጨዋታ የሚያሸንፍ ከሆነ ነጥቡን 28 በማድረስ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ 5ኛ ላይ ይቀመጣል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች በፕሪሚየር ሊጉ እርስ በእርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች ማንቼስተር ዩናይትድ ማሸነፍ የቻለው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ ቦርንማውዝ ሁለት ጊዜ ሲያሸንፍ፥ በሁለቱ ጨዋታዎች አቻ ተለያይተዋል፡፡
Read More...

ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ቀን 11:00 ላይ በክሪስታል ፓላስ ሜዳ ሴልኸርስት ፓርክ በሚደረገው ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ወሳኝ ድል በማስመዝገብ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ለማጥበብ ወደ ሜዳ ይገባል። በሊጉ የደረጃ…

4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ‎ በአንጎላው ኖቬምበር 11 ስታዲየም የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል። ‎ ‎ከሳምንት በፊት በአንጎላ ሉዋንዳ ጅማሮውን ባደረገው ውድድር 54 ሀገራት ተሳታፊ ይሆናሉ። በውድድሩ ላይ ኢትዮጵያ እስካሁን 6 የወርቅ፣ 4 የብር እና 4 የነሃስ ሜዳሊያዎችን በማስመዝገብ በውጤታማነት…

ሊቨርፑል እና ቼልሲ ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሊቨርፑል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። ምሽት 12 ሰዓት በሊጉ ደካማ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የነበረው ሊቨርፑል ብራይተንን ባስተናገደበት ጨዋታ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የሊቨርፑል ማሸነፊያ ግቦችን ሁጎ ኤኪቲኬ ገና ጨዋታው…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ቼልሲ በስታምፎርድ ብሪጅ ኤቨርተንን የሚያስተናግድ ሲሆን÷ ባለፉት ሶስት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ያለማሸነፍ ጉዞውን ለመግታት ይጫወታል፡፡ ያለፉት ሁለት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን በማሸነፍ በጥሩ ብቃት…

ኢትዮጵያ በ3 ሺህ ሜትር ሴቶች የወርቅ ሜዳልያ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ በሴቶች የ3 ሺህ ሜትር የወርቅ ሜዳልያ አሸንፋለች፡፡ በርቀቱ ኤልሳቤት አማረ 1ኛ በመሆን ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ ያስገኘች ሲሆን፥ ኬንያና ዩጋንዳ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቀዋል፡፡ በተጨማሪም በ1500 ሜትር የወንዶች ውድድር…

ስሞት አንፊልድ ወስዳችሁ ቅበሩኝ – ስቴቨን ጀራርድ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊቨርፑላውያን እንደ ዓይን ብሌናቸው የሚወዱት ታማኙ ልጃቸው ነው ስቴቨን ጀራርድ፡፡ እንግሊዛዊው የሊቨርፑል የቀድሞ ተጫዋች ስቴቨን ጀራርድ ከምን ጊዜም ምርጥ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው፡፡ በመርሲሳይድ ጎዳና ሲጫወት ያደገው ጀራርድ ገና በማለዳ ጓደኞቹን ቀድሞ ነበር መጫወቻ ቦታ የሚደርሰው፡፡ የጀራርድ ቤተሰቦች…