ስፓርት
ቼልሲ ሌስተር ሲቲን በሜዳው አሸንፏል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲን በሜዳው ያስተናገደው ሌስተር ሲቲ 2 ለ 1 ተሸንፏል፡፡
የቼልሲን ግቦች ኒኮላስ ጃክሰን በ15ኛው እንዲሁም ኤንዞ ፈርናንዴዝ በ75ኛው ደቂቃ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡
እንዲሁም የሌስተር ሲቲን ብቸኛ ጎል ጆርዳን አየው በ95ኛው ደቂቃ በፍጹም ቅጣት ምት ማስቆጠር ችሏል፡፡
ኳስ ተቆጣጥሮ በመጫወት ብልጫ የወሰደው ቼልሲ በፕሪሚየር ሊጉ ያለውን ደረጃም ወደ ሦስት ከፍ ድርጓል፡፡
በጨዋታው ግማሽ ደርዘን የማስጠንቀቂያ ካርዶች የተመዘዙ ሲሆን…
Read More...
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከኢንተርናሽናል ጨዋታዎች መልስ ዛሬ ተጠባቂ ጨዋታዎችን ያስተናግዳል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከኢንተርናሽናል ጨዋታዎች መልስ በዛሬው ዕለት በደጋፊዎች ዘንድ ከፍተኛ ግምት የተሰጣቸው ጨዋታዎች ይካሄዳሉ።
በዚህም መሠረት ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኤቲሃድ የሰሜን ለንደኑን ቶተንም ሆትስፐርስ ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ የሚያስተናግድበት ግጥሚያ በጉጉት ይጠበቃል።
የዛሬው ጨዋታ ለፔፕ ጓርዲዮላው…
ሊዮኔል ሜሲ በዓለም አቀፍ ጨዋታዎች የግብ እድሎችን አመቻችቶ የማቀብል ክብረወሰንን ተጋራ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጅንቲናዊው አጥቂ ሊዮኔል ሜሲ በዓለም አቀፍ ጨዋታዎች 58 የግብ እድሎችን አመቻችቶ የማቀብል ክብረወሰንን ከቀድሞው አሜሪካዊ አጥቂ ላንደን ዶንቫን ጋር ተጋርቷል፡፡
ሜሲ ትላንት ምሽት በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ አርጀንቲና ፔሩን 1 ለ 0 ባሸነፈችበት ምሽት ለቡድን አጋሩ ላውታሮ ማርቲኔዝ ግብ የሆነችዋን ኳስ አመቻችቶ…
ፔፕ ጓርዲዮላ በማቺስተር ሲቲ ለመቆየት ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማንቼስተር ሲቲ አሰልጣኝ ጆሴፍ ፔፕ ጓርዲዮላ በክለቡ ለቀጣይ አንድ ዓመት የሚያቆየውን የውል ማራዘሚያ ለመፈረም መስማማቱ ተነገረ፡፡
የ53 ዓመቱ ስፔናዊ አሰልጣኝ በፈረንጆቹ 2016 ማንቼስተር ሲቲን ከተቀላቀል ወዲህ ስድስት የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎችን ጨምሮ 18 ዋንጫዎችን አሳክቷል፡፡
በእንግሊዝ እግር ኳስ አዲስ…
ዋሊያዎቹ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክን አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2025 የሞሮኮ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ ኢትዮጵያ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክን 2 ለ 1 አሸንፋለች፡፡
ጨዋታው ምሽት 1 ሠዓት ላይ ኬንሻሳ በሚገኘው ስታድ ደ ማርትየርስ ስታዲየም የተደረገ ሲሆን÷ ዋሊያዎቹ በበረከት ደስታና መሐመድኑር ናስር ግቦች 2 ለ 1 አሸንፈዋል፡፡
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን…
ኢትዮጵያ የመጨረሻ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዋን ዛሬ ታደርጋለች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2025 የሞሮኮ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ ኢትዮጵያ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክን ትገጥማለች፡፡
ጨዋታው ምሽት 1 ሠዓት ላይ ኬንሻሳ በሚገኘው ስታድ ደ ማርትየርስ ስታዲየም ይደረጋል መባሉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን መረጃ አመላክቷል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በታንዛኒያ አቻው ተሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በታንዛኒያ አቻው 2 ለ 0 ተሸንፏል፡፡
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በሚገኘው ስታድ ደ ማርትየርስ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የታንዛኒን ብሔራዊ ቡድን ሳይመን ሀፒጎድ ምሱቫ እና ፋይሰል ሳሉም አብደላ ባስቆጠሯቸው ጎሎች አሸንፎ ወጥሯል።
በውጤቱ መሰረትም የኢትዮጵያ ብሔራዊ…