የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ም/ቤት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ይገኛል፡፡
ም/ቤቱ በጉባዔው የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸምን የሚገመግም ሲሆን÷ የ2018 የበጀት ዓመት ዕቅድ እንዲሁም የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሪፖርት ላይ ተወያይቶ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል፡፡
በተመሳሳይ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ2017 በጀት ዓመት የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል።
በግምገማ መድረኩ በክልሉ የ2017 በጀት ዓመት የመንግሥትና የፓርቲ ሥራ አፈጻጸም እንዲሁም በ2018 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ምክክር እንደሚደረግ ተመላክቷል፡፡
በማስተዋል አሰፋ
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!