Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ም/ቤት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ይገኛል፡፡

ም/ቤቱ በጉባዔው የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸምን የሚገመግም ሲሆን÷ የ2018 የበጀት ዓመት ዕቅድ እንዲሁም የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሪፖርት ላይ ተወያይቶ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል፡፡

በተመሳሳይ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ2017 በጀት ዓመት የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል።

‌‎በግምገማ መድረኩ በክልሉ የ2017 በጀት ዓመት የመንግሥትና የፓርቲ ሥራ አፈጻጸም እንዲሁም በ2018 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ምክክር እንደሚደረግ ተመላክቷል፡፡

በማስተዋል አሰፋ

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.