Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ሲቲ ድል ሲቀናው ቼልሲ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ6ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ በርንሌይን ሲያሸንፍ ቼልሲ በብራይተን ሽንፈት አስተናግዷል፡፡
ኢቲሃድ ስታዲየም ላይ በተደረገው ጨዋታ ሲትዝኖቹ በርንሌይን 5 ለ 1 ሲያሸንፍ ÷ ግቦቹን እስቲቭ በራሱ ግብ ላይ (2)፣ ሃላንድ (2) እና ማቲያስ ኑኔዝ አስቆጥረዋል፡፡
በሌላ በኩል ቼልሲ በብራይተን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡
የብራይተንን የማሸነፊያ ግቦች ዳኒ ዌልቤክ (2) እና ዲ ሳይፐር ከመረብ አሳርፈዋል፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.