Fana: At a Speed of Life!

በቺካጎ ማራቶን ሃዊ ፈይሳ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ47ኛው የቺካጎ ማራቶን አትሌት ሀዊ ፈይሳ አሸንፋለች፡፡ አትሌት ሀዊ ፈይሳ ርቀቱን 2 ሰዓት 14 ደቂቃ ከ56 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት መገርቱ አለሙ ደግሞ 2ኛ ደረጃን ይዛ…

ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ አለ ጤና ሚኒስቴር። የዓለም የልብ ቀን "አንድም የልብ ምት አታምልጠን" በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በአዲስ አበባ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል። በእለቱም የኢትዮጵያ የልብ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ዛሬ ከሶማሊያ ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ ጋር ተወያይተናል…

በጨፋ ሮቢት ከተማ በትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ጨፋ ሮቢት ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው 60 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ልዩ ስሙ ጃራ ድልድይ ከተባለ ቦታ ላይ ከከባድ ጭነት…

ደብረ ብርሃን ፋና ኤፍ ኤም 94.0 የሕዝብ ጥያቄዎችን በማስመለስ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረ ብርሃን ፋና ኤፍ ኤም 94 ነጥብ 0 የሕዝብ ጥያቄዎችን በማስመለስ ረገድ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው አለ የከተማ አስተዳድሩ። ደብረ ብርሃን ፋና ኤፍ ኤም 94 ነጥብ 0 የተመሰረተበትን 12ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ…

የአዳብና በዓል በአዲስ አበባ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዳብና በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በወዳጅነት ፓርክ የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት እየተከበረ ነው፡፡ አዳብና በጉራጌ ማሕበረሰብ ዘንድ ከመስከረም 16 እስከ ጥቅምት አምስት ቀን ድረስ ወጣቶች በተለያዩ ባሕላዊ ትውፊቶች የሚያከብሩት በዓል ነው።…

አብሮነትንና ሀገራዊ አንድነትን የሚያጠናክረው የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትን እና ሀገራዊ አንድነትን ከማጠናከር አንጻር ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው አለ የሰላም ሚኒስቴር፡፡ 14ኛ ዙር የወጣቶች "በጎነት ለአብሮነት" ስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በወሎ፣ ጅማና ወልቂጤ…

ኢትዮጵያ ላይ እየጨመረ የመጣውን የሳይበር ጥቃት የመመከት አቅም…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ላይ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ አየጨመረ መጥቷል አሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሀሚድ፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ “የሳይበር ደኅንነት የዲጂታል ኢትዮጵያ መሠረት"…

የስማርት ስልክ አጠቃቀም ሰዎችን በማራራቅ ላይ የሚገኝ ወረርሽኝ ሆኗል – የዌልስ ልዕልት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመጠን ያለፈ የስማርት ስልክ አጠቃቀም ሰዎችን በማራራቅ የቤተሰብ ህይወትን በማወክ ላይ የሚገኝ ወረርሽኝ ሆኗል አሉ የዌልስ ልዕልት ኬት ካትሪን፡፡ ልዕልቷ እንደሚሉት፥ እነዚህ የመገናኛ ቴክኖሎጂዎች ሰዎችን ያቀራርባሉ ተብሎ ቢታሰብም፤ ነገር…

የቦካ ጁኒየርስ አሰልጣኝ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርጀንቲናው ክለብ ቦካ ጁኒየርስ ዋና አሰልጣኝ ሚጉኤል ሩሶ በ69 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ በፈረንጆቹ 2017 ጀምሮ የፕሮስቴት ካንሰር ታማሚ ሆነው የቆዩት አሰልጣኙ÷ ባለፉት ዓመታት ከሕመማቸው ጋር እየተጋሉ ሥራቸውን…