Fana: At a Speed of Life!

ዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የልማት ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ ነው – የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከዓለም ባንክና የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ስብሰባ ጎን ለጎን ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ አሕመድ ሽዴን ጨምሮ የብሔራዊ ባንክ ገዢ ኢዮብ…

ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አቅርቦቱን አጠናክሮ ያስቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ፍሰት የቀጠለ በመሆኑ የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት በአዲሱ በጀት ዓመትም ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ። ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ በነገው ዕለት እንደሚያካሂድ አስታውቋል። ባንኩ ጨረታውን አስመልክቶ…

ሠንደቅ ዓላማና ሠራዊቱ ከቃል እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የተገመደ ትስስር አላቸው – ጄ/ል ጌታቸው ጉዲና

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሠንደቅ ዓላማ እና መከላከያ ሠራዊት ከቃል እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የተገመደ ትስስር አላቸው አሉ ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና። 18ኛው ብሄራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን "ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሸገር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትን ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ሸገር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትን በዛሬው ዕለት ሥራ አስጀምረዋል፡፡ በመርሐ ግብሩ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስን ጨምሮ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን፣ የሸገር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተሾመ…

በቺካጎ ማራቶን ሃዊ ፈይሳ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ47ኛው የቺካጎ ማራቶን አትሌት ሀዊ ፈይሳ አሸንፋለች፡፡ አትሌት ሀዊ ፈይሳ ርቀቱን 2 ሰዓት 14 ደቂቃ ከ56 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት መገርቱ አለሙ ደግሞ 2ኛ ደረጃን ይዛ…

ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ አለ ጤና ሚኒስቴር። የዓለም የልብ ቀን "አንድም የልብ ምት አታምልጠን" በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በአዲስ አበባ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል። በእለቱም የኢትዮጵያ የልብ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ዛሬ ከሶማሊያ ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ ጋር ተወያይተናል…

በጨፋ ሮቢት ከተማ በትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ጨፋ ሮቢት ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው 60 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ልዩ ስሙ ጃራ ድልድይ ከተባለ ቦታ ላይ ከከባድ ጭነት…

ደብረ ብርሃን ፋና ኤፍ ኤም 94.0 የሕዝብ ጥያቄዎችን በማስመለስ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረ ብርሃን ፋና ኤፍ ኤም 94 ነጥብ 0 የሕዝብ ጥያቄዎችን በማስመለስ ረገድ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው አለ የከተማ አስተዳድሩ። ደብረ ብርሃን ፋና ኤፍ ኤም 94 ነጥብ 0 የተመሰረተበትን 12ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ…

የአዳብና በዓል በአዲስ አበባ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዳብና በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በወዳጅነት ፓርክ የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት እየተከበረ ነው፡፡ አዳብና በጉራጌ ማሕበረሰብ ዘንድ ከመስከረም 16 እስከ ጥቅምት አምስት ቀን ድረስ ወጣቶች በተለያዩ ባሕላዊ ትውፊቶች የሚያከብሩት በዓል ነው።…