Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ሲቲ ወይስ ቼልሲ – ተጠባቂው የፍጻሜ ጨዋታ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲን ከቼልሲ የሚያገናኘው የእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ የፍጻሜ ጨዋታ ዛሬ አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ በዌምብሌይ ስታዲየም ይደረጋል፡፡ በአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ የሚመራው ማንቼስተር ሲቲ በግማሽ ፍጻሜው ሳውዛምፕተንን 2 ለ 1 በማሸነፍ…

ኢትዮጵያ እየመከረች ነው!!

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር የመንግሥት ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት የታየበት ሀገርን በጸና መሠረት ላይ የማቆም ታሪካዊና ስትራቴጂካዊ እርምጃ ነው። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተለያዩ ክልሎች የተወካዮችን ምልመላ በስኬት በማጠናቀቅ እና ለሀገራዊ ውይይት የሚሆኑ አጀንዳዎችን በስፋት…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ዕጩዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2025/26 የውድድር ዓመት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ዕጩዎች ይፋ ተደርገዋል፡፡ በዚህም የሊጉ መሪ አርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ፣ የማንቼስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጓርዲዮለ እና የማቼስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ማይክል…

ቀልጣፋና ግልፅ የታክስ አስተዳደር አገልግሎት ለአምራቾች ማቅረብ አስፈላጊ ነው – የገቢዎች ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀልጣፋና ግልፅ የታክስ አስተዳደር አገልግሎት ለኢንዱስትሪ አምራቾች ማቅረብ አስፈላጊ ነው አለ የገቢዎች ሚኒስቴር። ሚኒስቴሩ በዛሬው ዕለት ድጋፍና ክትትል የሚያደርግ ቢሮ በኢስተርን ኢንዱስትሪያል ፓርክ በመክፈት ስራ አስጀምሯል። የገቢዎች…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ በቻይና የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዚህ ሳምንት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ቻይና እንደሚያቀኑ ተነግሯል፡፡ ከአስር ዓመታት በኋላ በስልጣን ላይ ያለ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ቻይናን ሲጎበኝ ይህ የመጀመሪያው መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፤…

የአፍሪካ ሀገራት ከኢትዮጵያ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ተሞክሮ ሊወስዱ ይገባል – ኤሊቪስ ሚሺላ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጀመሪያው የማህበራዊ ሚዲያ ተጽእኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS2026) በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ለመሳተፍ አዲስ አበባ የሚገኘው ኬኒያዊው የማህበራዊ ሚዲያ ተጽእኖ ፈጣሪ ኤሊቪስ ሚሺላ እንዳለው÷…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከአፋህድ አባላት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሰላም አማራጭን ከተከተሉ 153 የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) አመራር እና አባላት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ለሶስት ቀናት ተወያይቷል። በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአፋሕድ…

ቴንጌ ቴንጌ በአዲስ አበባ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፈው የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሳድ ሶዚ (ቴንጌ ቴንጌ) የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ በቲክ ቶክ ልዩ የዳንስ እና አክሮባቲክስ ስራዎቹ ዓለም አቀፍ ዝናን…

የትዝታው ንጉስ ማህሙድ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርቲስት ማህሙድ አሕመድ ለኢትዮጵያውያን "የትዝታ ንጉስ" ብቻ ሳይሆን የጽናት፣ የትህትና፣ የርህራሄ እና የጥበብ ተምሳሌት ጭምር ነው። ማህሙድ አህመድ በ1933 ዓ.ም በአዲስ አበባ መርካቶ በተለምዶ አሜሪካን ግቢ በሚባለው አካባቢ…

ለኢራን የሲቪል ኑክሌር ኢነርጂ ልማት የቻይና ድጋፍ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ለኢራን የሲቪል ኑክሌር ኢነርጂ ልማት ያላትን ድጋፍ ታስቀጥላለች አሉ። ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከኢራን አቻቸው አባስ አራግቺ ጋር በቤጂንግ ተወያይተዋል። በውይይቱ ወቅት ዋንግ ዪ እንዳሉት፤ ቻይና ኢራን…