Fana: At a Speed of Life!

በኢራቅ የሞሱል አውሮፕላን ማረፊያ ከ11 ዓመታት በኋላ ወደ ሥራ ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜናዊ ኢራቅ በምትገኘው ሞሱል ከተማ ውስጥ ያለው አውሮፕላን ማረፊያ ተጠግኖ ዳግም በረራ ጀምሯል። አውሮፕላን ማረፊያው ከ11 ዓመታት በፊት በአይኤስአይኤስ አሸባሪ ቡድን በመውደሙ ከአገልግሎት ውጪ ሆኖ ቆይቷል። የአውሮፕላን ማረፊያውን…

የመጅሊስ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሐምሌ 13 ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የመጅሊስ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሐምሌ 13 ቀን 2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል። የጠቅላይ ምክር ቤቱ የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ሰብሳቢ አብዱላዚዝ ኢብራሂም (ዶ/ር) እንዳሉት፤ "ምርጫ ለጽኑ ተቋም" በሚል…

ቼልሲ ሮማን አብራሞቪችን ካጣ በኋላ ወደ ስኬት የተመለሰበት ዓመት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያዊው ባለሃብት ሮማን አብራሞቪች ቼልሲን ለአሜሪካዊው ባለሃብት ከሸጡ በኋላ ይህ ቡድን በርካታ ተጫዋቾችን በውድ ገንዘብ ወደ ስብስቡ ቢቀላቅልም ስኬታማ ሳይሆን ቆይቷል፡፡ ቼልሲ በአሜሪካዊው ባለሃብት ቶድ ቦህሊ ከተያዘ በኋላ በሊጉም ሆነ በሌሎች…

ኢትዮጵያ በዲጂታል ዘርፍ ጥሩ አፈፃፀም ካላቸው ሀገራት መካከል ነች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 25ኛው የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ የፋይናንስ ሚኒስትሮች ስብሰባ በኬኒያ ናይሮቢ በትናንትናው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተሳተፉ ሚኒስትሮች ዲጂታል ትስስርን ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ በፈረንጆቹ 2023 ስለፀደቀው…

የሶማሌ ክልል 18 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል በበጀት ዓመቱ 18 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ ሰብስቧል። የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ መሀመድ አብዲ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የክልሉን ገቢ የመሰብሰብ አቅም ለማሳደግ የሚያስችሉ ሰፊ ተግባራት ተከናውኗል። በዚህም በበጀት ዓመቱ…

ማዕከሉ ከ32 ሺህ በላይ የካካዎ ችግኝ አዘጋጅቶ ለአርሶ አደሩ እያቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል ከ32 ሺህ በላይ የካካዎ ችግኝ አዘጋጅቶ ለአርሶ አደሩ እያቀረበ ነው። የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ደረጀ ቱሉ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ በዓለም አቀፍ ደረጃ እጅግ ተፈላጊ የሆነውን…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በየካ ተራራ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በዛሬው ዕለት በየካ ተራራ በመገኘት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ በዛሬው ዕለት ያከናወኑት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ከፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ሠራተኞች እና አመራሮች ጋር በመሆን ነው፡፡…

በመዲናዋ 55 ሺህ 729 ቤቶች ተገንብተው ተላልፈዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2017 በጀት ዓመት 55 ሺህ 729 ቤቶች ተገንብተው ተላልፈዋል አሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። 3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ አመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል። በጉባኤው…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ102 ሺህ በላይ የክስ መዝገቦች ላይ ውሳኔ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት ከ102 ሺህ በላይ በሚሆኑ የክስ መዝገቦች ላይ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቦጋለ ፈይሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ በፍትሐብሔር እና በወንጀል…

ኢትዮጵያ የምታስተናግደው ሁለተኛ የተመድ የስርዓተ ምግብ ጉባኤ በሚገባ ሊተዋወቅ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያ የምታስተናግደውን ሁለተኛ የተባበሩት መንግስታት የስርዓተ ምግብ ጉባኤ አስቀድመው ማስተዋወቅ እንደሚገባቸው የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። “ከራዕይ ወደ…