Fana: At a Speed of Life!

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለሠራተኞችና በጡረታ ለተሰናበቱ አባላቱ ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለሠራተኞችና በጡረታ ለተሰናበቱ አባላቱ ማዕድ አጋርቷል። አገልግሎቱ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው መረጃ እንዳመለከተው፤ ጳጉሜን 2 ቀን 2017 ዓ.ም የሚከበረውን የህብር ቀንና አዲሱን ዓመት ምክንያት…

በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የቀድሞ ስራ አስኪያጅና ምክትል ስራ አስኪያጅ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማይገባቸውን ጥቅም ለማግኘት ጉቦ በመቀበል በተጠረጠሩት የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የቀድሞ ስራ አስኪያጅ እና ምክትል ስራ አስኪያጅ ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ተከሳሾቹ፥ የግል ተበዳይ ከአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ጋር ያለው ውል እንዲታደስለት…

ጳጉሜን 1 ሀገራችንን ወደ ብልፅግና ለማድረስ የጽናት መንፈሳችንን የምናድስበት ይሆናል – አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጳጉሜን 1 ኢትዮጵያውያን በቁርጠኝነት እና አንድነት ሀገራችንን ወደ ላቀ የብልፅግና ከፍታ ለማድረስ የጽናት መንፈሳችንን የምናድስበት ዕለት ይሆናል አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)፡፡ ጳጉሜን 1 የጽናት ቀንን ለማክበር የመከላከያ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ እቅዶችን በተጨባጭ ተግባራት እያሳየች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ እቅዶችን በተጨባጭ ተግባራት እያሳየች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የአፍሪካ ወጣቶች የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ ምክትል…

ዋልያዎቹ ከፈርኦኖቹ …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና የግብፅ ብሄራዊ ቡድን በ3ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ላይ መገናኘታቸው ይታወሳል፡፡ ኢትዮጵያ ካዘጋጀቻቸው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታዎች መካከል ሶስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ተጠቃሽ ነው፡፡ ሁለቱ ብሄራዊ ቡድኖች…

የመውሊድ በዓል ሲከበር በተለመደው የመረዳዳት ባህል ሊሆን ይገባል – ጉባኤው

አዲስአበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል ሲከበር በተለመደው ኢትዮጵያዊ የመረዳዳት ባህል ሊሆን አለ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ። ጉባኤው ለእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 500ኛው የነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) መውሊድ መታሳቢያ በዓል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል። እንኳን ለ1 ሺህ 500ኛው…

የአዲስ አበባ ከተማ የገበያ ማዕከላት የንግድ ኤግዚቢሽን እና ባዛር ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የገበያ ማዕከላት የንግድ ኤግዚቢሽን እና ባዛር በአራት ኪሎ ባሻ ወልዴ ችሎትና አፍሪካ ሕብረት በሚገኙት ማዕከላት በዛሬው ዕለት ተከፍቷል። ኤግዚቢሽንና ባዛሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጨምሮ…

ፕሬዚዳንት ሺ ፍትሃዊ የዓለም አቀፍ አስተዳደር ስርዓት እንዲኖር ሀገራት በጋራ እንዲሰሩ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ሀገራት የበለጠ ፍትሃዊ የሆነ የዓለም አቀፍ አስተዳደር ስርዓት እንዲኖር በጋራ እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል። ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት በሰሜን ቻይና በምትገኘው በቲያንጂን ከተማ በተካሄደው የሻንጋይ የትብብር ድርጅት…

ታሪካዊ ከፍታ ላይ የሚገኘው የሩሲያ እና ቻይና ግንኙነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው ከቻይና ጋር ያላት ሁሉን አቀፍ ግንኙነት ታሪካዊ ከፍታ ላይ እንደሚገኝ ተናገሩ። የሩሲያ እና ቻይናን ትብብር ለማጠናከር ያለመ የዓለም አስተዳደር ኢኒሼቲቭ መድረክ ተካሂዷል። በዚህ ከሻንጋይ ትብብር…