የሀገር ውስጥ ዜና 3ኛው ዓለም አቀፍ የሰላም፣ የአብሮነትና የልማት ጉባኤ ነገ መካሄድ ይጀምራል Abiy Getahun May 12, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 3ኛው ዓለም አቀፍ የሰላም፣ የአብሮነትና የልማት ጉባኤ ግንቦት 5 እና 6 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታወቀ። ጉባኤው ከጂ20 ኢንተር ፌዝ ፎረም፣ ከአፍሪካ ህብረትና በአፍሪካ ህብረት ስር…
ቢዝነስ የኢትዮ-ኬንያ የንግድ ስምምነትን ወደ ተግባር ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ ነው Abiy Getahun May 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ኬንያ የንግድ ስምምነትን ወደ ተግባር ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሁለቱ ሀገራት የተቀላጠፈ የጠረፍ ንግድ ማዕቀፍ ላይ በሦስት ዙር ያደረጉትን ድርድር በመቋጨት ባለፈው ወር…
የሀገር ውስጥ ዜና ዴንማርክ የኢትዮጵያን አረንጓዴ ልማት ተግባራት መደገፏን እንደምትቀጥል ገለጸች Abiy Getahun May 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዴንማርክ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የቆየ አጋርነት በሁሉን አቀፍ ልማት፣ በአረንጓዴ ሽግግር ውጥኖች እና ህዝብ ለህዝብ ትስስር ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች፡፡ በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ሱኔ ክሮግስትሩፕ ከፋና ዲጂታል ጋር በነበራቸው…
ስፓርት ሊቨርፑል በአርሰናል የክብር አቀባበል ይደረግለታል Abiy Getahun May 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ36ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሊቨርፑል በሜዳው አንፊልድ ሮድ ምሽት 12 ሰዓት ከ30 ላይ አርሰናልን ያስተናግዳል። የሊጉ ጨዋታ ሳይጠናቀቅ አስቀድሞ ሻምፒዮን መሆኑን ያረጋገጠዉ ሊቨርፑል በዛሬው ጨዋታ ወደ ሜዳ ሲገባ በተጋጣሚዉ…
የሀገር ውስጥ ዜና 47ኛ ዓመት የምዕራብ ዕዝ የምሥረታ በዓል በነቀምቴ ከተማ እየተከበረ ነው Abiy Getahun May 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምዕራብ ዕዝ የተመሰረተበት 47ኛ ዓመት በዓል በኦሮሚያ ክልል በነቀምቴ ከተማ ወለጋ ስታዲየም እየተከበረ ነው። በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ ላይ፤ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአርባ ምንጭ ስታዲየም ለስፖርት ዘርፍ ዕድገት ጉልህ ፋይዳ አለው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ Abiy Getahun May 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን (ካፍ) መስፈርት መሰረት እየተገነባ ያለው የአርባ ምንጭ ስታዲየም ለሀገሪቱ የስፖርት ዘርፍ ዕድገት ጉልህ ፋይዳ እንደሚኖረው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ። የፌደራልና የክልል አመራሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከሩሲያ ፕሬዚዳንት የዓለም አቀፍ ትብብርና ትራንስፖርት ዘርፍ ልዩ አማካሪ ጋር ተወያዩ Abiy Getahun May 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከሩሲያ 80ኛ ዓመት የድል በዓል አከባበር በተጓዳኝ ከሀገሪቷ ፕሬዚዳንት የዓለም አቀፍ ትብብርና ትራንስፖርት ዘርፍ ልዩ አማካሪና ተወካይ ኢጎር ሌቪቲን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ኢትዮጵያና ሩሲያ በሎጂስቲክስና…
የሀገር ውስጥ ዜና የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት 5 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ለመቄዶንያ አበረከተ Abiy Getahun May 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከአመራሩና ከሠራተኛው የሰበሰበውን 5 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ለመቄዶንያ የአረጋውያን እና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል አበረከተ። የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች በዛሬው ዕለት…
የሀገር ውስጥ ዜና የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ይሰጣል Abiy Getahun May 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈታናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ…
ስፓርት ባህር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድንን አሸነፈ Abiy Getahun May 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 28ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ባህር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድንን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ቀን 10:00 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ሰው ሰራሽ ሜዳ በተካሄደው ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ ሙጂብ ቃሲም እና ሔኖክ ይበልጣል…